Judges 10:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብን መሳፍንቲ ጊልዓድን ድማ፡ ንሓድሕዶም፡ እዚ ምስ ደቂ ዓሞን ኪዋጋእ ዚጅምር እንታይ እዩ፧ ንሱ ኣብ ልዕሊ ኵሎም ነበርቲ ጊልዓድ ርእሲ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የገለዓድ ሕዝብ አለቆችም እርስ በርሳቸው፥ “ከአሞን ልጆች ጋር መዋጋትን የሚጀምር ማን ነው? እርሱ በገለዓድ ሰዎች ሁሉ ላይ አለቃ ይሆናል” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም፥ የገለዓድ አለቆች፥ እርስ በእርሳቸው። ከአሞን ልጆች ጋር መዋጋት የሚጀምር ማን ነው? እርሱ በገለዓድ ሰዎች ሁሉ ላይ አለቃ ይሆናል አሉ። a |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የገለዓድ ሕዝብ አለቆችም እርስ በእርሳቸው፥ “በአሞናውያን ላይ ጦርነቱን የሚጀምር ሰው በገለዓድ ነዋሪዎች ሁሉ ላይ አለቃ ይሆናል” ተባባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋላኣደ ጋድያ አሳይነ ካፓቱ ባረንቱ ግዶን፥ “አሞናቱዋ ኦላንቻቱዋና ኮይሮቲደ ኦላ ጋከታናዌ ኦኔ? ሄ ኡራይ ጋላኣደ ጋድያን ደእያ አሳዉ ኡባዉ ካፑዋ ግዳናዋ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gala'aade gadiyaa asaynne kaappatuu barenttu giddon, «Amoonatuwaa olanchchatuwaanna koyrottiide olaa gakettanawe oonee? He uray Gala'aade gadiyaan de'iyaa asaw ubbaw kaappuuwaa gidanawaa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gala7aade biitta asaynne halaqati bantta giddon, «Amoone dere olanchchatara koyro biidi ola oykettanay oonee? Izaadey Gala7aade biittan diza asa ubbaa bolla halaqa gido» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋላኣዴ ቢታ ኣሳይኔ ሃላቃቲ ባንታ ጊዶን፥ «ኣሞኔ ዴሬ ኦላንቻታራ ኮይሮ ቢዲ ኦላ ኦይኬታናይ ኦኔ? ኢዛዴይ ጋላኣዴ ቢታን ዲዛ ኣሳ ኡባ ቦላ ሃላቃ ጊዶ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋላዳ ቢታ ሀላቃት ባንታ ግዶን፥ “አሞነ ኦላንቾታራ ኮይሮትድ ኦላ ጋሄታናይ ኦኔ? ሄ አደይ ጋላዳ ቢታን ደእያ አሳ ኡባስ ሀላቃ ግዳና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Galada biitta halaqati banta giddon, “Amoone olanchotara koyrottidi ola gahetanay oonee? He addey Galada biittan de7iya asa ubbaas halaqa gidana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የገለዓድ ሕዝብ አለቆችም እርስ በእርሳቸው፣ “በአሞናውያን ላይ ጦርነቱን የሚጀምር ሰው በገለዓድ ነዋሪዎች ሁሉ ላይ አለቃ ይሆናል” ተባባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ሕዝቡና በገለዓድ የእስራኤላውያን የነገድ አለቆች ሁሉ “ዐሞናውያንን ስንወጋ መሪ የሚሆነን ማነው? ጦርነቱን የሚከፍት ሰው እርሱ በገለዓድ ለሚኖር ሰው ሁሉ መሪ ይሆናል” ተባባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሹመኛታት ህዝቢ ገለዓድ ድማ ንስንሳቶም “እቲ ምስ ደቂ ኣሞን ውግእ ዝጅምር ሰብኣይ መን እዩ? ንሱ ነቶም ኣብ ገለዓድ ዝነብሩ ዅሎም ሓለቓ ይኹኖም” ተበሃሃሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝቢ ድማ ዓሞን ኪዋጋእ ዚጅምር ኣየናይ ሰብኣይ እዩ፡ ንሱ ነቶም ኣብ ጊልዓ ዝነብሩ ኹሎም ሓላቕ ይኹን ተባሃሀሉ። |