Judges 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣማልኽቲ ጓኖት ድማ ካብ ማእከሎም ኣልጊሶም ንእግዚኣብሄር ኣገልገሉ። ነፍሱ ድማ ብስቓይ እስራኤል ሓዘነት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌሎችንም አማልክት ከመካከላቸው አስወገዱ፤ እግዚአብሔርንም ብቻ አመለኩ፤ ደስም አሰኙት፤ የእስራኤልም ልጆች ከሥቃይ የተነሣ አእምሮአቸውን አጥተው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌሎችንም አማልክት ከመካከላቸው አስወገዱ፥ እግዚአብሔርንም አመለኩ፤ ነፍሱም ስለ እስራኤል ጕስቍልና አዘነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በመካከላቸው ያሉትን ባዕዳን አማልክት አስወገዱ፤ ጌታንም አመለኩ፤ እርሱም የእስራኤልን መከራ ሊታገሠው የማይቻለው ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አላጋ ጾሳቱዋ ባረንቱ ግዶፐ ድጊደ፥ መና ጎዳዉ ጎይኔድኖ። እስራኤልያ አሳይ ቱጋቴዳዎ ጾሳይካ ሴለቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Allaga s'oossatuwaa barenttu giddoppe diggiide, Med'inaa Godaw goynneeddino. Israa'eeliyaa Asay tuggateeddawoo S'oossaykka seeletteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Allaga xoossata ba giddofe diggidi GODAAS goynnida; istta waayeza be7idi GODAY co7u gi agganaas dandaybeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣላጋ ጾሳታ ባ ጊዶፌ ዲጊዲ ጎዳስ ጎይኒዳ፤ ኢስታ ዋዬዛ ቤኢዲ ጎዳይ ጮኡ ጊ ኣጋናስ ዳንዳይቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አላጋ ፆሳታ ባንታ ግዶፈ ድግድ፥ ጎዳ ጎይንዶሶና። ጎዳይ እስራኤለ አሳ ኡንኤተ በእድ ምሸትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Allaga xoossata banta giddofe diggidi, Godaa goyinnidosona. Goday Isra7eele asaa un7etetha be7idi mishetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በመካከላቸው ያሉትን ባዕዳን አማልክት አስወገዱ፤ እግዚአብሔርንም አመለኩ፤ እግዚአብሔርም እስራኤል ስትጐሳቈል ዝም ብሎ ማየት አልቻለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባዕዳን አማልክታቸውንም አስወግደው፥ እግዚአብሔርን አመለኩ፤ እግዚአብሔርም ስለ እስራኤል መከራ እጅግ አዘነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቶም ባዕዳን ኣማልኽቲ ኻብ ማእኸሎም ኣወገዱ፤ ንእግዚኣብሄርውን ኣምለኹ። እግዚኣብሄር ከዓ ንመከራ እስራኤል ክፅመም ኣይከኣለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቶም ጓኖት ኣማልኽቲ ኻብ ማእከሎም ደርብዮም ንእግዚኣብሄር ኣገልግልዎ። ነፍሱ ኸአ ብመከራ እስራኤል ተጨነቐት። |