Judges 10:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል፡ ካብ ግብጻውያንን ካብ ኣሞራውያንን ካብ ደቂ ዓሞንን ካብ ፍልስጥኤማውያንንዶ ኣየናገፍኩኹምን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች አላቸው፥ “ግብፃውያን፥ አሞሬዎናውያንም፥ የአሞንና የሞአብም ልጆች፥ ፍልስጥኤማውያንም፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች አላቸው። ግብፃውያን፥ አሞራውያንም፥ የአሞንም ልጆች፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም መልሶ እንዲህ አላቸው፤ “ግብፃውያን፥ አሞራውያን፥ አሞናውያን፥ ፍልስጥኤማውያን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኡንቱንቶ፥ “ግብጼቱ፥ አሞራዋናቱ፥ አሞናዋቱዋ፥ ፕልስጼማቱ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday unttunttoo, «Gibs'etuu, Amoorawaanatuu, Amoonaawatuwaa, Piliss's'eematuu, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAYKKA isttas, «Gibxeti, Amooreti, Amooneti, Filisxeemeti, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይካ ኢስታስ፥ «ጊብጼቲ፥ ኣሞሬቲ፥ ኣሞኔቲ፥ ፊሊስጼሜቲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኤንታኮ፥ “ግብፀት፥ አሞረት፥ አሞነት፥ ፍልስፄመት፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday entako, “Gibxeti, Amooreti, Amooneti, Filisxeemeti, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም መልሶ እንዲህ አላቸው፤ “ግብፃውያን፣ አሞራውያን፣ አሞናውያን፣ ፍልስጥኤማውያን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “ግብጻውያን፥ አሞራውያን፥ ዐሞናውያን፥ ፍልስጥኤማውያን፥ ሲዶናውያን፥ ዐማሌቃውያንና ማዖናውያን ከዚህ በፊት ጨቊነው በገዙአችሁ ጊዜ ወደ እኔ ጮኻችሁ ነበር፤ ታዲያ እኔስ ከእነርሱ ጭቈና በመታደግ አድኛችሁ አልነበረምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ “ግብፃውያንን ኣሞራውያንን ኣሞናውያንን ፍልስጥኤማውያንን ሲዶናውያንን ኣማሌቃውያንን ማኦናውያንን ምስ ኣጨነቑኹም፥ ናባይ ተማህለልኩም እሞ ኻብ ኣእዳዎም ኣድሓንኩኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንደቂ እስራኤል በሎም፡ ካብ ግብጻውያንን ካብ ኣሞራውያንን ካብ ደቂ ዓሞንን ካብ ፍልስጥኤማውያንንዶ ኣየድሐንኩኹምን፡ |