Judges 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ኣቢሜሌክ ድማ ቶላ ወዲ ፑኣ ወዲ ዶዶ ወዲ ኢሳኮር ንእስራኤል ኪከላኸለሉ ተንሲኡ። ኣብ ሰሚር ድማ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ተቐመጠ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአቤሜሌክም በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የአባቱ ወንድም ልጅ የፎሓ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም በኤፍሬም ተራራ በሳምር ተቀምጦ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአቤሜሌክም በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ በተራራማውም በኤፍሬም አገር ባለችው በሳምር ተቀምጦ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአቤሜሌክ በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ፥ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር ሳምር በምትባል መንደር ይኖር ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብመሌክ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ ዶዶ ናኣ ፑሀ ናአይ ቶላእ እስራኤልያ አሻናዉ ደንዴዳ። እ ይሳኮራ ዛርያ ግዴዳ፥ ኤፍሬማ ገዝያን ሻሚራ ግያ ሳን ደኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aabimeleeki hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Dooddo na'aa Puuha na'ay Tolaa'i Israa'eeliyaa ashshanaw denddeedda. I Yisaakoora zariyaa gideedda, Efireema gezziyaan Shamiira giyaa saan de'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abimelekkey hayqqidaappe guye Doode naaza Puuwa naa Tolay Isra7eele ashshanaas dendides. Izi Yisakoore zareppe gidishe Efreemen bolla gezzen Shamire geetettizason de7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቢሜሌኬይ ሃይቂዳፔ ጉዬ ዶዴ ናዛ ፑዋ ና ቶላይ ኢስራኤሌ ኣሻናስ ዴንዲዴስ። ኢዚ ዪሳኮሬ ዛሬፔ ጊዲሼ ኤፍሬሜን ቦላ ጌዜን ሻሚሬ ጌቴቲዛሶን ዴኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብመለከይ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ይሳኮራ ኮቸ ግድዳ ዶዳ ናኣ፥ ፑሀ ናአይ ቶል፥ እስራኤለ አሳ አሻናዉ ደንድስ። እ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ሳምራን ደእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abimelekey hayqidaape guye, Yisakoora koche gidida Dooda na7aa, Puuha na7ay Toli, Isra7eele asaa ashshanaw dendis. I derey dariya Efreema biittan Samiran de7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአቤሜሌክ በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ፣ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር ሳምር በምትባል መንደር ይኖር ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሜሌክ ከሞተ በኋላ የዶዶ የልጅ ልጅ የፑአ ልጅ ቶላዕ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም ከይሳኮር ነገድ ሲሆን የሚኖረውም በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ሻሚር ተብላ በምትጠራ ስፍራ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ኣቢሜሌክ ከዓ፥ ቶላ ወዲ ፎሖ፥ ወዲ ዱዲ፥ ካብ ነገድ ይሳኮር፥ ንእስራኤል ከድሕን ተስአ። ንሱ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ኣብ ሳምር ይቕመጥ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪ ኣቢሜሌክ ከአ ቶላ ወዲ ጲኣ፡ ወዲዶዶ ካብ ሰብ ይሳኮር፡ ንምድሓን እስራኤል ተንስኤ፡ ንሱ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬም ካብ ሻሚር ይቕመጥ ነበረ። |