Joshua 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰብ እስራኤል ንሂዋውያን፡ ምናልባት ኣብ ማእከልና ትነብር ትኸውን። ከመይ ጌርናኸ ምሳኻ ሊግ ክንገብር? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ኤዌዎናውያንን፥ “ምናልባት በመካከላችን የምትቀመጡ እንደ ሆነ እንዴትስ ከእናንተ ጋር ቃል ኪዳን እናደርጋለን?” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ሰዎች ኤዊያውያንን። ምናልባት በመካከላችን የምትቀመጡ እንደ ሆነ እንዴትስ ከእናንተ ጋር ቃል ኪዳን እናደርጋለን? አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ሰዎች ኤዊያውያን እንዲህ አሉአቸው፦ “ምናልባት በመካከላችን የምትቀመጡ እንደሆነ እንዴትስ ከእናንተ ጋር ቃል ኪዳን እናደርጋለን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ሂዌቱዋ፥ “ህንተንቱ ኑ ጋድያን ደእያ አሰንቶነ፥ አያን ኤሪደ ህንተናና ጫቀታኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Hiiwetuwaa, «Hinttenttu nu gadiyaan de'iyaa asenttonne, ayan eriide hinttenana c'aak'k'etannee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Hiiwetas, «Intte nu matan diza asaakko nu ay eridi inttenara caaqettanee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሂዌታስ፥ «ኢንቴ ኑ ማታን ዲዛ ኣሳኮ ኑ ኣይ ኤሪዲ ኢንቴናራ ጫቄታኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ እስራኤለ አሳይ ጋባኦነ አሳኮ፥ “ህንተ ኑ ማታን ደእያ አሰኮሽ? ኑ አይብን ኤርድ ህንተራ ጫቀታኔ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Isra7eele asay Gaba7oone asaako, “Hinte nu matan de7iya asaakosh? Nu aybin eridi hintera caaqetanee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ሰዎች ለኤዊያውያኑ፣ “እናንተ የምትኖሩት እዚሁ ቅርብ ቢሆንስ? ታዲያ ከእናንተ ጋር እንዴት ቃል ኪዳን እንገባለን?” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሰዎች ግን የገባዖንን ሰዎች “ከእናንተ ጋር እንዴት ውል እናደርጋለን? ምናልባትም እናንተ በእኛ መካከል የምትኖሩ ልትሆኑ ትችላላችሁ” አሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ እስራኤል ከዓ ንሔዋውያን “ምናልባሽ ኣብ ማእኸልና እትነብሩ ኸይትኾኑ፥ ከመይ ጌርና ምሳኻትኩም ቃል ኪዳን ክንኣቱ?” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ እስራኤል ከአ ንሃዋውያን፡ ምናልባሽ ኣብ ማእከልና ትነብሩ ኸይትኾኑ፡ ከምይ ጌርና ምሳኻትኩም ኪዳን ክንአቱ፡ በልዎም። |