Joshua 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ እያሱ ኣብ ሰፈር ጊልጋል ከይዶም፡ ንዕኡን ንሰብ እስራኤልን፡ ካብ ርሑቕ ሃገር መጺእና፡ በልዎም። ሽዑ ሕጂ ምሳና ቃል ኪዳን ውሰድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ኢያሱና ወደ እስራኤል ጉባኤ ወደ ጌልገላ መጥተው ለኢያሱና ለእስራኤል ሁሉ፥ “ከሩቅ ሀገር መጥተናል፤ አሁንም ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ሄደው ለእርሱና ለእስራኤል ሰዎች። ከሩቅ አገር መጥተናል፤ አሁንም ከእኛ ጋር ኪዳን አድርጉ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ሄደው ለእርሱና ለእስራኤል ሰዎች እንዲህ አሉ፦ “ከሩቅ አገር መጥተናል፤ እንግዲህ አሁን ከእኛ ጋር የቃል ኪዳን አድርጉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኡንቱንቱ ኢያሱ ዱንካኔዳ ሳኣ ገልጋላ ቢደ፥ አውነ እስራኤልያ አሳዉ፥ “ኑን ሃኮ ጋድያፐ ዬዶ። ሀይ ኑናና ሳሮ ደአና ማላ ቃላ ጫቁዋ ጫቃ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan unttunttu Iyyaasu dunkkaaneedda sa'aa Gelggala biide, awunne Israa'eeliyaa asaw, «Nuuni haakko gadiyaappe yeeddo. Hay nuunanna saro de'ana mala k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'a» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye istti Iyaasoy dunkaanidaso Gelgela biidi Iyaasossinne Isra7eele asaas, «Nuni haaho biittafe yidos; ha7i nunara caaqettite» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ኢያሶይ ዱንካኒዳሶ ጌልጌላ ቢዲ ኢያሶሲኔ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ «ኑኒ ሃሆ ቢታፌ ዪዶስ፤ ሃኢ ኑናራ ጫቄቲቴ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እስራኤለ አሳይ ዱንካንዳ ጉታ ጋልጋላ ብድ፥ እያሱኮነ እስራኤለ አሳኮ፥ “ኑኒ ሃሆ ጋደፐ ይዳ። ኑ ይዳይ ህንተራ ጫቀትድ ሳሮ ዳናሳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Isra7eele asay dunkaanida guta Galgala bidi, Iyyasukonne Isra7eele asaako, “Nuuni haaho gadepe yida. Nu yiday hintera caaqetidi saro daanasa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢያሱ ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ሄደው ኢያሱንና የእስራኤልን ሰዎች፣ “የመጣነው ከሩቅ አገር ነው፤ ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን ግቡ” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ሁሉ ካደረጉ በኋላ በጌልገላ ወደሚገኘው ሰፈር ሄደው ኢያሱንና እስራኤላውያንን፦ “እኛ የመጣነው ከሩቅ አገር ነው፤ የመጣነውም ከእናንተ ጋር የቃል ኪዳን ውል ለማድረግ ነው” አሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ሰፊርዎ ናብ ዘሎ ናብ ጌልገላ ኸይዶም ከዓ፥ ንእኡን ንሰብ እስራኤልን “ካብ ርሑቕ ሃገር ዝመፃእና ኢና፥ ሕዚ ድማ ምሳና ኺዳን እተዉ” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ እያሱ ናብቲ ሰፈር ኣብ ጊልጋል ከይዶም ከአ፡ ንእኡን ንሰብ እስራኤልን፡ ካብ ርሑቕ ሃገር ዝመጻእና ኢና፡ ሕጂ ድማ ምሳና ኺዳን እተው፡ በልዎም። |