Joshua 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብተንኮል ሰሪሖም ከይዶም ኣምባሳደራት መሲሎም፡ ኣረጊት ሳእኒ ኣብ ኣእዱግን ቈርበት ወይንን ሒዞም፡ ኣረጊትን ተቐዲዶምን ተኣሲሮምን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱ ደግሞ ተንኰል አድርገው መጡ፤ ለራሳቸውም ስንቅ ያዙ፤ በትከሻቸውም ላይ አሮጌ ዓይበትና ያረጀና የተቀደደ የተጠቀመም የጠጅ ረዋት ተሸከሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱ ደግሞ ተንኰል አደረጉ፤ ለራሳቸውም ስንቅ ያዙ፥ በአህዮቻቸውም ላይ አሮጌ ዓይበትና ያረጀና የተቀደደ የተጠቀመም የጠጅ አቁማዳ ጫኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱ ደግሞ ተንኰል አደረጉ፤ ለራሳቸውም ስንቅ ያዙ፥ በአህዮቻቸውም ላይ አሮጌ ዓይበትና ያረጀና የተቀደደ የተጠገነም የወይን ጠጅ አቁማዳ ጫኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጭማናዉ ኮዬድኖ። ኡንቱንቱ ሽንቃ ቃቺደ ጩርቃ ዶንያቱዋ ዳሳ ዎ ስኬዳ ኤሳ ኦጎሮቱዋ ሀርያን ጫኒደ፥ ኢያሱኮ ኪተቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | c'immanaw koyeeddino. Unttunttu shink'k'aa k'achchiide c'urk'k'a doonniyatuwaa daassaa wotsi sikkeedda eessaa ogorotuwaa hariyaan c'aaniide, Iyyaasukko kiitetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | baleththanaas koyidi gal7a ogoronne woyne ushshu izan woththiza sikettida lukkamo haren caanida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባሌናስ ኮዪዲ ጋልኣ ኦጎሮኔ ዎይኔ ኡሹ ኢዛን ዎዛ ሲኬቲዳ ሉካሞ ሃሬን ጫኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱ ጭማናዉ ኮይዶሶና። ኤንቲ ሽንቀ ቃችድ፥ ጭማ ዎይነ ኦጎሮነ ጩርቃ ቃርፂቴ ሀረ ቦላ ጫንድ፥ እያሱኮ አሰ ኪትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasu cimmanaw koydosona. Enti shinqe qachidi, cima woyne ogoronne curqa qarxiita hare bolla caanidi, Iyyasuko ase kiittidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለማታለል ፈለጉ፤ ስለዚህም ያረጀ ስልቻና የተጣፈ አሮጌ የወይን ጠጅ አቍማዳ በአህያ የጫነ መልእክተኛ መስለው ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱን ለማታለል ወሰኑ፤ እነርሱም ስንቃቸውን አዘጋጅተው፥ አሮጌ ስልቻና ቀዳዳው ተለጥፎ የተሰፋ የወይን ጠጅ አቁማዳ በአህዮች ጫኑ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተንኰል ገበሩ፤ ልኡኻት መሲሎም፥ ዝኣረጉ ለቛቱን፥ ቅዳድን ዝተለገበ ሓርቢ ወይንን ኣብ ኣእዱጎም ፀዓኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ተንኮል ገበሩ፡ ከም ልኡኻት መሲሎም፡ ኣረገውቲ ዓያብትን ቅዱድን እተለገበን ኣሕርብቲ ወይኒ ድማ ኣብ ኣእዱጎም ጽዒኖም፡ |