Joshua 9:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብተንኮል ሰሪሖም ከይዶም ኣምባሳደራት መሲሎም፡ ኣረጊት ሳእኒ ኣብ ኣእዱግን ቈርበት ወይንን ሒዞም፡ ኣረጊትን ተቐዲዶምን ተኣሲሮምን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ደግሞ ተን​ኰል አድ​ር​ገው መጡ፤ ለራ​ሳ​ቸ​ውም ስንቅ ያዙ፤ በት​ከ​ሻ​ቸ​ውም ላይ አሮጌ ዓይ​በ​ትና ያረ​ጀና የተ​ቀ​ደደ የተ​ጠ​ቀ​መም የጠጅ ረዋት ተሸ​ከሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱ ደግሞ ተንኰል አደረጉ፤ ለራሳቸውም ስንቅ ያዙ፥ በአህዮቻቸውም ላይ አሮጌ ዓይበትና ያረጀና የተቀደደ የተጠቀመም የጠጅ አቁማዳ ጫኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱ ደግሞ ተንኰል አደረጉ፤ ለራሳቸውም ስንቅ ያዙ፥ በአህዮቻቸውም ላይ አሮጌ ዓይበትና ያረጀና የተቀደደ የተጠገነም የወይን ጠጅ አቁማዳ ጫኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጭማናዉ ኮዬድኖ። ኡንቱንቱ ሽንቃ ቃቺደ ጩርቃ ዶንያቱዋ ዳሳ ዎ ስኬዳ ኤሳ ኦጎሮቱዋ ሀርያን ጫኒደ፥ ኢያሱኮ ኪተቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) c'immanaw koyeeddino. Unttunttu shink'k'aa k'achchiide c'urk'k'a doonniyatuwaa daassaa wotsi sikkeedda eessaa ogorotuwaa hariyaan c'aaniide, Iyyaasukko kiitetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) baleththanaas koyidi gal7a ogoronne woyne ushshu izan woththiza sikettida lukkamo haren caanida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባሌናስ ኮዪዲ ጋልኣ ኦጎሮኔ ዎይኔ ኡሹ ኢዛን ዎዛ ሲኬቲዳ ሉካሞ ሃሬን ጫኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱ ጭማናዉ ኮይዶሶና። ኤንቲ ሽንቀ ቃችድ፥ ጭማ ዎይነ ኦጎሮነ ጩርቃ ቃርፂቴ ሀረ ቦላ ጫንድ፥ እያሱኮ አሰ ኪትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasu cimmanaw koydosona. Enti shinqe qachidi, cima woyne ogoronne curqa qarxiita hare bolla caanidi, Iyyasuko ase kiittidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለማታለል ፈለጉ፤ ስለዚህም ያረጀ ስልቻና የተጣፈ አሮጌ የወይን ጠጅ አቍማዳ በአህያ የጫነ መልእክተኛ መስለው ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱን ለማታለል ወሰኑ፤ እነርሱም ስንቃቸውን አዘጋጅተው፥ አሮጌ ስልቻና ቀዳዳው ተለጥፎ የተሰፋ የወይን ጠጅ አቁማዳ በአህዮች ጫኑ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተንኰል ገበሩ፤ ልኡኻት መሲሎም፥ ዝኣረጉ ለቛቱን፥ ቅዳድን ዝተለገበ ሓርቢ ወይንን ኣብ ኣእዱጎም ፀዓኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ድማ ተንኮል ገበሩ፡ ከም ልኡኻት መሲሎም፡ ኣረገውቲ ዓያብትን ቅዱድን እተለገበን ኣሕርብቲ ወይኒ ድማ ኣብ ኣእዱጎም ጽዒኖም፡