Joshua 9:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ ገበረሎም፡ ካብ ኢድ ደቂ እስራኤል ድማ ኣድሓኖም፡ ንሳቶም ከኣ ከይቀተልዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም እን​ዲሁ አደ​ረ​ገ​ባ​ቸው፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እጅ አዳ​ና​ቸው፤ አል​ገ​ደ​ሉ​አ​ቸ​ው​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁም አደረገባቸው፥ ከእስራኤልም ልጆች እጅ አዳናቸው፥ አልገደሉአቸውምም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም አደረገባቸው፥ ከእስራኤልም ልጆች እጅ አዳናቸው፥ አልገደሉአቸውምም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኢያሱ ኡንቱንታ እስራኤልያ አሳይ ዎናዳን አሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Iyyaasu unttuntta Israa'eeliyaa Asay wod'enaadan ashsheeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Iyaasoy Geba7oone asata Isra7eeleta kusheppe ashshides; isttika wodhibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢያሶይ ጌባኦኔ ኣሳታ ኢስራኤሌታ ኩሼፔ ኣሺዴስ፤ ኢስቲካ ዎቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ እስራኤለ አሳይ ኤንታ ዎና መላ አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Isra7eele asay enta wodhonna mela ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ኢያሱ የገባዖንን ሰዎች ከእስራኤላውያን እጅ አዳናቸው፤ እነርሱም አልገደሏቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ኢያሱ፥ ከእስራኤል ሕዝብ ወገን ማንም እንዳይገድላቸውና ተጠብቀው እንዲኖሩ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ኻብ ኢድ ደቂ እስራኤል ኣናገፎም፤ ንሳቶምውን ኣይቀተልዎምን።
Amharic Tigrinya 2011 ከምኡ ከአ ገበሮም፡ ካብ ኢድ ደቂ እስራኤል ድማ ኣናገፎም፡ ንሳቶምውን ኣይቀተልዎምን።