Joshua 9:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ርጉማት ኢኹም፣ ካባኻትኩምውን ሓደ እኳ ካብ ባሮትን ካብ ቆረጽቲ ዕንጨይትን ንቤት ኣምላኸይ ካብ ዒላታት ማይን ዝናገፍ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም የተረገማችሁ ሁኑ፤ ለእኔም፥ ለአምላኬም እንጨት ቈራጭ፥ ውኃም ቀጂ የሆነ ባሪያ ከእናንተ አይጠፋም” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም የተረገማችሁ ናችሁ፤ ለአምላኬም ቤት እንጨት ቈራጭ ውኃም ቀጂ የሆነ ባሪያ ከእናንተ ለዘላለም አይጠፋም አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዲህ አሁን የተረገማችሁ ናችሁ፤ እናንተም ለአምላኬ ቤት እንጨት ቈራጭ ውኃም ቀጂ ባርያዎች ለዘለዓለም ትሆናላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ሄዋ ሀኔዳ ድራዉ ሸቀቴድታ፤ ህንተንቱ መናዉ ታ ጾሳ ጎለን ም ቃንጽያነ ሃ ትክያ አይልያ ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu hewaa haneedda diraw shek'etteeddita; hinttenttu med'inaw ta S'oossaa gollen mitsaa k'ans's'iyaanne haatsaa tikkiyaa ayiliyaa gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ha7i intte qanggettidayta; guuththati ta GODAA Keeththan mith mixizanne haath duuqqiza aylleta gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሃኢ ኢንቴ ቃንጌቲዳይታ፤ ጉቲ ታ ጎዳ ኬን ሚ ሚጺዛኔ ሃ ዱቂዛ ኣይሌታ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ሄሳ ኦዳ ግሾ፥ ባደትዳይሳታ። ህንተ መርናዉ ታ ፆሳ ኬን ምነ ሃ ሺሽያ አይለ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte hessa oothida gisho, baadetidaysata. Hinte merinaw ta Xoossaa keethan mithin haathe shiishiya aylle gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ አሁን የተረገማችሁ ናችሁ፤ ጥቂቶቻችሁም ለአምላኬ ቤት ምንጊዜም ዕንጨት ቈራጭ፣ ውሃ ቀጂ ባሮች ትሆናላችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን በማድረጋችሁ ምክንያት እግዚአብሔር ፈርዶባችኋል፤ ስለዚህም የእናንተ ሕዝብ እንጨት በመቊረጥና ውሃ በመቅዳት ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ለዘለዓለም አገልጋዩ ይሆናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ድማ ንስኻትኩም ርጉማት ኢኹም፤ ካባኻትኩምውን ንቤት ኣምላኸይ ቈረፅቲ ዕንፀይትን ቀዳሕቲ ማይን ዝኾነ ባርያ ንዘለኣለም ኣይጠፍእን” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ ንስኻትኩም ርጉማት ኢኹም፡ ባርነት ከአ ካባኻትኩም ኣይለቀቕን። ንቤት ኣምላኸይ ቖረጽቲ ዕጨይትን ወረዲ ማይን ክትኮኑ ኢኹም፡ ኢሉ ተዛረቦም። |