Joshua 9:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ጸዊዑ ተዛረቦም እሞ፡ ስለምንታይ ካባኻትኩም ኣዚና ርሒቕና ኢና፡ ብምባል ኣታሊልኩምና፡ በሎም። ኣብ መንጎና ክትነብር ከለኻ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ጠርቶ፥ “እና​ንተ በመ​ካ​ከ​ላ​ችን የም​ት​ኖሩ ስት​ሆኑ፦ ‘ከእ​ና​ንተ እጅግ የራ​ቅን ነን’ ብላ​ችሁ ለምን አታ​ለ​ላ​ች​ሁን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ጠርቶ። እናንተ በመካከላችን ስትኖሩ። ከእናንተ እጅግ የራቅን ነን ብላችሁ ለምን አታለላችሁን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ በመካከላችን ስትኖሩ፦ ‘ከእናንተ እጅግ የራቅን ነን’ ብላችሁ ለምን አታለላችሁን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ጋባኦና አሳቱዋ ጼጊደ፥ “ኑ ጋድያን ደኢደ፥ ‘ኑን ዳሮ ሃኮ ጋድያፐ ዬዶ’ ጊደ፥ አያዉ ኑና ጭሜድቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu Gabaa'oona asatuwaa s'eegiide, «Nu gadiyaan de'iidde, ‹Nuuni daro haakko gadiyaappe yeeddo› giide, ayaw nuuna c'immeeditee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy Geba7oone asata xeygidi, «Intte haan nu matan de7ishe, ‹Nuni keehi haaho biittafe yidos› giidi ays nuna baleththidetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ጌባኦኔ ኣሳታ ጼይጊዲ፥ «ኢንቴ ሃን ኑ ማታን ዴኢሼ፥ ‹ኑኒ ኬሂ ሃሆ ቢታፌ ዪዶስ› ጊዲ ኣይስ ኑና ባሌዴቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ጋባኦና አሳ ፄግድ፥ “ኑ ማታን ደእሸ፥ ‘ኑኒ ዳሮ ሃሆ ቢታፈ ይዳ’ ግድ፥ ኑና አይስ ጭምደቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Gaba7oona asaa xeegidi, “Nu matan de7ishe, ‘Nuuni daro haaho biittafe yida’ gidi, nuna ayis cimmidetii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢያሱ የገባዖንን ሰዎች ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “እዚሁ አጠገባችን መኖራችሁ የታወቀ ሆኖ ሳለ፣ ‘የምንኖረው ከእናንተ በራቀ ስፍራ ነው’ ብላችሁ ያታለላችሁን ለምንድን ነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም የገባዖንን ሕዝብ ወደ እርሱ ፊት እንዲቀርቡ አድርጎ እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፤ “በዚሁ በቅርብ የምትኖሩ ሲሆን፥ በጣም ሩቅ ከሆነ አገር የመጣን ነን ብላችሁ ስለምን አታለላችሁን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ንሰብ ጊብዓ ናብኡ ፀዊዑ “ኣብ ጥቓና እናሃለኹምስ ‘ንሕና ኻባኻትኩም እምብዛ ርሑቓት ኢና’ ብምባል ስለ ምንታይ ኣታለልኩምና?
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ናብኡ ጸዊዑ፡ ኣብ ማእከልና ኽነስኹምሲ፡ ንሕና ኻባኹም ኣዚና ርሑቓት ኢና፡ ብምባልኩም ስለምንታይ ጠበርኩምና፡