Joshua 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም መሳፍንቲ ግና ንብዘሎ እቲ ጉባኤ፡ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል መሓልናሎም። ስለዚ ሕጂ ክንትንክፎም ንኽእል ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ፥ “በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ ምንም አንችልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ። በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ አይገባንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ እንዲህ አሉአቸው፦ “በእስራኤል አምላክ በጌታ ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ አይገባንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካፓቱ ኡባይ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን ኡንቱንቶ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ጫቄዳ ድራዉ፥ ሀእ ስም ኡንቱንታ ቦቻናዉ ዳንዳዮኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin kaappatuu ubbay hawaadan yaageeddino; «Nuuni unttunttoo Med'ina Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan c'aak'k'eedda diraw, ha"i simmi unttuntta bochchanaw danddayokko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin deraa kaaleththizayti, «Nuni GODAA Isra7eele Xoossaa sunththan caaqqida gishshas ha7i simmidi istta bolla meto gaththanaas dandayokko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዴራ ካሌዛይቲ፥ «ኑኒ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ጫቂዳ ጊሻስ ሃኢ ሲሚዲ ኢስታ ቦላ ሜቶ ጋናስ ዳንዳዮኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እስራኤለ ጭማት፥ “ኑ ኤንታዉ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ጫቅዳ ግሾ፥ ሀእ ኤንታ ቦቻናዉ ዳንዳኦኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Isra7eele cimati, “Nu entaw Godaa Isra7eele Xoossaa sunthan caaqida gisho, ha77i enta bochanaw danda7oko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን መሪዎቹ ሁሉ ለማኅበሩ እንዲህ ሲሉ መለሱ፤ “በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ስለማልንላቸው፣ አሁን ጕዳት ልናደርስባቸው አንችልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሪዎቹ ግን እንዲህ ሲሉ መለሱላቸው፤ “በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ቃል ገብተንላቸዋል፤ ስለዚህም አሁን ጒዳት ልናደርስባቸው አይገባም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሹመኛታት ዅሎም ድማ ንዅሉ እቲ ህዝቢ “ንሕና ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምሒልናሎም ኢና፤ ስለዙይ ሕዚ ክንነኽኦም ኣይንኽእልን ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሹማምቲ ኹሎም ድማ ንብዘሎ እቲ ኣኼባ፡ ንሕና ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኣኤል ምሒልናሎም ኢና፡ ሕጂ ኸአ ክንትንክዮም ኣይንኽእልን። |