Joshua 9:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ብሳልሰይቲ መዓልቲ ተበጊሶም ናብ ከተማታቶም በጽሑ። ከተማታቶም ድማ ጊብዖንን ቄፊራን ብኤሮትን ቂርያት ያሪምን እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ወደ ከተሞቻቸው ደረሱ፤ ከተሞቻቸውም ገባዖን፥ ከፊራ፥ ብኤሮትና ኢያሪም ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ወደ ከተሞቻቸው መጡ፤ የከተሞቻቸውም ስም ገባዖን፥ ከፊራ፥ ብኤሮት፥ ቂርያትይዓሪም ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ተጉዘው በሦስተኛው ቀን ወደ ከተሞቻቸው መጡ፤ ከተሞቻቸው ገባዖን፥ ከፊራ፥ ብኤሮት፥ ቂርያት-ይዓሪም ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ሄዙ ጋላሳ ሀመቲደ፥ አሳቱ ደእያ ካታማቱዋ ጋኬድኖ። ኡንቱንቱ ካታማቱ ጋባኦና፥ ካፊራ፥ ባኤሮታነ ቅርያት-ይኣሪማ ጌተትኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay heezzu gallassaa hametiidde, asatuu de'iyaa katamatuwaa gakkeeddino. Unttunttu katamatuu Gabaa'oona, Kafiira, Ba'erootanne K'iriyaati-Yi'aariima geetettino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay heedzdzu gallas hemettidi Geba7oone, Kaafire, Bi7erootenne Qiriyaate-Yi7aarime geetettiza katamata gakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄ ጋላስ ሄሜቲዲ ጌባኦኔ፥ ካፊሬ፥ ቢኤሮቴኔ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ጌቴቲዛ ካታማታ ጋኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ሄ ጋላስ ሄመትድ፥ ሄ አሳት ደእያ ካታማታ ጋክዶሶና። ኤንታ ካታማት ጋባኦና፥ ካፍራ፥ ባሮተነ ቅርያት-ይኣርማ ጌተትድ ፄገቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay heedzu gallas hemetidi, he asati de7iya katamata gakidosona. Enta katamati Gaba7oona, Kafira, Baarotenne Qiriyat-Yi7aarima geetetidi xeegetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እስራኤላውያን ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ገባዖን፣ ከፊራ፣ ብኤሮትና ቂርያትይዓይሪም ወደ ተባሉት የገባዖን ሰዎች ወደሚኖሩባቸው ከተሞች መጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የእስራኤል ሕዝብ ጒዞ ጀምረው ከሦስት ቀን በኋላ እነዚህ ሕዝብ ወደሚኖሩባቸው ከተሞች ደረሱ፤ ከተሞቻቸውም ገባዖን፥ ከፊራ፥ በኤሮትና ቂርያትይዓሪም ተብለው ይጠሩ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ድማ ኻብቲ ዝነበርዎ ተልዒሎም ብሳልሰይቲ መዓልቲ ናብተን ጊብዓን ከፌራን ቤኤሮትን ቂርያት የዓሪምን ዝበሃላ ኸተማታቶም በፅሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከአ ነቒሎም ብሳልሰይቲ መዓልቲ ናብ ከተማታቶም መጹ። እተን ከተማታቶም ከአ ጊብዖንን ከፊራን ቤኤሮትን ቂርያት የዓሪምን እየን። |