Joshua 9:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ብሳልሰይቲ መዓልቲ ተበጊሶም ናብ ከተማታቶም በጽሑ። ከተማታቶም ድማ ጊብዖንን ቄፊራን ብኤሮትን ቂርያት ያሪምን እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ተጕ​ዘው በሦ​ስ​ተ​ኛው ቀን ወደ ከተ​ሞ​ቻ​ቸው ደረሱ፤ ከተ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም ገባ​ዖን፥ ከፊራ፥ ብኤ​ሮ​ትና ኢያ​ሪም ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ወደ ከተሞቻቸው መጡ፤ የከተሞቻቸውም ስም ገባዖን፥ ከፊራ፥ ብኤሮት፥ ቂርያትይዓሪም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች ተጉዘው በሦስተኛው ቀን ወደ ከተሞቻቸው መጡ፤ ከተሞቻቸው ገባዖን፥ ከፊራ፥ ብኤሮት፥ ቂርያት-ይዓሪም ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ሄዙ ጋላሳ ሀመቲደ፥ አሳቱ ደእያ ካታማቱዋ ጋኬድኖ። ኡንቱንቱ ካታማቱ ጋባኦና፥ ካፊራ፥ ባኤሮታነ ቅርያት-ይኣሪማ ጌተትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay heezzu gallassaa hametiidde, asatuu de'iyaa katamatuwaa gakkeeddino. Unttunttu katamatuu Gabaa'oona, Kafiira, Ba'erootanne K'iriyaati-Yi'aariima geetettino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay heedzdzu gallas hemettidi Geba7oone, Kaafire, Bi7erootenne Qiriyaate-Yi7aarime geetettiza katamata gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄ ጋላስ ሄሜቲዲ ጌባኦኔ፥ ካፊሬ፥ ቢኤሮቴኔ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ጌቴቲዛ ካታማታ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሄ ጋላስ ሄመትድ፥ ሄ አሳት ደእያ ካታማታ ጋክዶሶና። ኤንታ ካታማት ጋባኦና፥ ካፍራ፥ ባሮተነ ቅርያት-ይኣርማ ጌተትድ ፄገቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay heedzu gallas hemetidi, he asati de7iya katamata gakidosona. Enta katamati Gaba7oona, Kafira, Baarotenne Qiriyat-Yi7aarima geetetidi xeegetoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እስራኤላውያን ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ገባዖን፣ ከፊራ፣ ብኤሮትና ቂርያትይዓይሪም ወደ ተባሉት የገባዖን ሰዎች ወደሚኖሩባቸው ከተሞች መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም የእስራኤል ሕዝብ ጒዞ ጀምረው ከሦስት ቀን በኋላ እነዚህ ሕዝብ ወደሚኖሩባቸው ከተሞች ደረሱ፤ ከተሞቻቸውም ገባዖን፥ ከፊራ፥ በኤሮትና ቂርያትይዓሪም ተብለው ይጠሩ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ድማ ኻብቲ ዝነበርዎ ተልዒሎም ብሳልሰይቲ መዓልቲ ናብተን ጊብዓን ከፌራን ቤኤሮትን ቂርያት የዓሪምን ዝበሃላ ኸተማታቶም በፅሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ከአ ነቒሎም ብሳልሰይቲ መዓልቲ ናብ ከተማታቶም መጹ። እተን ከተማታቶም ከአ ጊብዖንን ከፊራን ቤኤሮትን ቂርያት የዓሪምን እየን።