Joshua 9:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሳታቶም ኪዳን ምስ ኣተዉ፡ ኣብ መወዳእታ ሰለስተ መዓልቲ፡ ጎረባብቶም ምዃኖምን ኣብ መንጎኦም ከም ዚነብሩን ሰምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደ​ረጉ ከሦ​ስት ቀን በኋላ ከቅ​ርብ እን​ደ​ሆ​ኑና በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸው እን​ደ​ሚ​ኖሩ ሰሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ ጎረቤቶቻቸው እንደ ሆኑ በመካከላቸውም እንደ ኖሩ ሰሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ ጎረቤቶቻቸው እንደ ሆኑ በመካከላቸውም እንደሚኖሩ ሰሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱና ጫቁዋ ጫቀቴዳ ሄዘን ጋላሳፐ ጉይያን፥ ሀ አሳቱ ኡንቱንቱ ጋድያን ደእያ ሾሮ ግድያዋ እስራኤልያ አሳይ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttunna c'aak'uwa c'aak'k'eteedda heezzentso gallassaappe guyyiyaan, ha asatuu unttunttu gadiyaan de'iyaa shooro gidiyaawaa Israa'eeliyaa Asay siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttara caaqettida heedzdzanththo gallassafe guye he asati istta dooth gididayssa Isra7eeleti siyida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታራ ጫቄቲዳ ሄን ጋላሳፌ ጉዬ ሄ ኣሳቲ ኢስታ ዶ ጊዲዳይሳ ኢስራኤሌቲ ሲዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታራ ጫቅዳ ሄን ጋላሳን ሄ አሳት ኤንታ ቢታን ደኤይሳነ ኤንታዉ ሾሮ ግደይሳ እስራኤለ አሳይ ስእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entara caaqida heedzantho gallasan he asati enta biittan de7eysanne entaw shooro gideysa Isra7eele asay si7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ከገባዖን ሰዎች ጋር ቃል ኪዳኑን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ፣ ሰዎቹ እዚያው አጠገባቸው የሚኖሩ ጎረቤቶቻቸው መሆናቸውን ሰሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስምምነቱ በተደረገ በሦስተኛውም ቀን እነዚህ ሰዎች ጐረቤቶቻቸው መሆናቸውንና በመካከላቸውም እንደሚኖሩ ሰሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስኣቶም ቃል ኪዳን ምስ ኣተዉ፥ ብድሕሪ ሰለስተ መዓልቲ ኣብ ጥቓኦም ዝነብሩ ጐረባብቶም ምዃኖም፥ ሰምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ ምሳታቶም ኪዳን ምስ ኣተው፡ ብድሕሪ ሰለስተ መዓልቲ ጎረቤቶም ምዃኖም፡ ኣብ ማእከሎም እኳ ደአ ኸም ዚነብሩ ሰምዑ።