Joshua 9:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምሳታቶም ኪዳን ምስ ኣተዉ፡ ኣብ መወዳእታ ሰለስተ መዓልቲ፡ ጎረባብቶም ምዃኖምን ኣብ መንጎኦም ከም ዚነብሩን ሰምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ ከቅርብ እንደሆኑና በአጠገባቸው እንደሚኖሩ ሰሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ ጎረቤቶቻቸው እንደ ሆኑ በመካከላቸውም እንደ ኖሩ ሰሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ ጎረቤቶቻቸው እንደ ሆኑ በመካከላቸውም እንደሚኖሩ ሰሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱና ጫቁዋ ጫቀቴዳ ሄዘን ጋላሳፐ ጉይያን፥ ሀ አሳቱ ኡንቱንቱ ጋድያን ደእያ ሾሮ ግድያዋ እስራኤልያ አሳይ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttunna c'aak'uwa c'aak'k'eteedda heezzentso gallassaappe guyyiyaan, ha asatuu unttunttu gadiyaan de'iyaa shooro gidiyaawaa Israa'eeliyaa Asay siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttara caaqettida heedzdzanththo gallassafe guye he asati istta dooth gididayssa Isra7eeleti siyida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታራ ጫቄቲዳ ሄን ጋላሳፌ ጉዬ ሄ ኣሳቲ ኢስታ ዶ ጊዲዳይሳ ኢስራኤሌቲ ሲዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታራ ጫቅዳ ሄን ጋላሳን ሄ አሳት ኤንታ ቢታን ደኤይሳነ ኤንታዉ ሾሮ ግደይሳ እስራኤለ አሳይ ስእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entara caaqida heedzantho gallasan he asati enta biittan de7eysanne entaw shooro gideysa Isra7eele asay si7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ከገባዖን ሰዎች ጋር ቃል ኪዳኑን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ፣ ሰዎቹ እዚያው አጠገባቸው የሚኖሩ ጎረቤቶቻቸው መሆናቸውን ሰሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስምምነቱ በተደረገ በሦስተኛውም ቀን እነዚህ ሰዎች ጐረቤቶቻቸው መሆናቸውንና በመካከላቸውም እንደሚኖሩ ሰሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኣቶም ቃል ኪዳን ምስ ኣተዉ፥ ብድሕሪ ሰለስተ መዓልቲ ኣብ ጥቓኦም ዝነብሩ ጐረባብቶም ምዃኖም፥ ሰምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ ምሳታቶም ኪዳን ምስ ኣተው፡ ብድሕሪ ሰለስተ መዓልቲ ጎረቤቶም ምዃኖም፡ ኣብ ማእከሎም እኳ ደአ ኸም ዚነብሩ ሰምዑ። |