Joshua 9:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ምስኦም ሰላም ገበረ፡ ብህይወት ኪነብሩ ድማ ኪዳን ኣተወ። ሓለፍቲ እቲ ጉባኤ ድማ መሓለሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ከእነርሱ ጋር ሰላም አደረገ፤ በሕይወት እንዲተዋቸውም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ የማኅበሩም አለቆች ማሉላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ከእነርሱ ጋር ሰላም አደረገ፥ በሕይወት እንዲተዋቸውም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ የማኅበሩም አለቆች ማሉላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ከእነርሱ ጋር የሰላም ስምምነት አደረገ፥ በሕይወት እንዲኖሩም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ የማኅበሩም አለቆች ማሉላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኢያሱ ኡንቱንቱ ፓጻ አቲደ ባረናና ሳሮ ደአና ማላ ጫቁዋ ኡንቱንቱና ጫቀቴዳ፤ ማባራ ካለያዋንቱካ ሄ ጫቁዋ ቃላ አናዳን ጫቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Iyyaasu unttunttu pas'a attiide barenana saro de'ana mala c'aak'uwa unttunttunna c'aak'k'eteedda; maabaraa kaaletsiyaawanttukka he c'aak'uwa k'aalaa aad'd'enaaddan c'aak'k'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy istti saron de7ana mala isttara caaqettides; deraa kaaleththizaytikka he caaqoza minththanaas qaala gelida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ኢስቲ ሳሮን ዴኣና ማላ ኢስታራ ጫቄቲዴስ፤ ዴራ ካሌዛይቲካ ሄ ጫቆዛ ሚንናስ ቃላ ጌሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ እያሱይ ህንተና ዎኮ ግድ ሳሮ ጫቆ ኤንታራ ጫቀትስ። እስራኤለ ጭማትካ ሄ ጫቁዋ መንኮ ግድ ጫቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Iyyasuy hintena wodhoko gidi saro caaqo entara caaqetis. Isra7eele cimatika he caaquwa menthoko gidi caaqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም በሰላም ለመኖር የሚያስችላቸውን ቃል ኪዳን ከእነርሱ ጋር አደረገ፤ የጉባኤውም መሪዎች ይህንኑ በመሐላ አጸኑላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ኢያሱ ከእነርሱ ጋር ለሕይወታቸው ዋስትና ቃል ኪዳን በመግባት የሰላም ስምምነት አደረገ። የእስራኤል ሕዝብ መሪዎችም ስምምነቱን ለመጠበቅ ቃል ገቡላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ምስቶም ሰብ ጊብዓ ሰላም ገበረ፤ ብህይወት ክሓድጎም ከዓ ቃል ኺዳን ኣተወሎም። ኣሕሉቕ እስራኤልውን መሓሉሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ምሳታቶም ሰላም ገበረ፡ ብህይወቶም ኪሓድጎም ከአ ኪዳን አተወሎም። ሹማምቲ እቲ ኣኼባውን መሐሉሎም። |