Joshua 9:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዘን ዝመልእናየን ቦርሳ ወይኒ ድማ ሓድሽ ነበራ። እንሆ ድማ ተቐደዱ፡ እዚ ክዳውንትናን ጫማናን ድማ ብሰንኪ እቲ ኣዝዩ ነዊሕ ጉዕዞ ኣረገ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚ​ህም የጠጅ ረዋ​ቶች አዲ​ሶች ሳሉ ሞላ​ን​ባ​ቸው፤ እነ​ሆም፥ አር​ጅ​ተው ተቀ​ድ​ደ​ዋል፤ መን​ገ​ዳ​ች​ንም እጅግ ስለ ራቀ​ብን እነ​ዚህ ልብ​ሶ​ቻ​ች​ንና ጫማ​ዎ​ቻ​ችን አር​ጅ​ተ​ዋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም የጠጅ አቁማዳዎች አዲስ ሳሉ ሞላንባቸው፤ እነሆም፥ ተቀድደዋል፤ መንገዳችንም እጅግ ስለ ራቀብን እነዚህ ልብሶቻችንና ጫማዎቻችን አርጅተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም የወይን ጠጅ አቁማዳዎች አዲስ ሳሉ ሞላንባቸው፤ እነሆም፥ ተቀድደዋል፤ መንገዳችንም እጅግ ስለ ራቀብን እነዚህ ልብሶቻችንና ጫማዎቻችን አርጅተዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ኤሳ ኦጎሮቱ ኑን ኩንያ ዎደ ኦራ፤ ሽን ሀእ ዳከቴዳዋ በእተ! ኦጊ ሃኮ ግዴዳዋ ጋሱዋን፥ ኑ ማዩነ ኑ ጫማይ ዉሬዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu eessaa ogorotuu nuuni kuntsiyaa wode ooratsa; shin ha"i daaketteeddawaa be'ite! Ogii haakko giddeeddawaa gaasuwaan, nu mayuunne nu c'aammay wureedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti eessa lukkamoti nuni kunththiza wode ooraththa; gido attiin ha7i istti waani daakettidaakko be7ite! Nu haaho oge hemettida gishshas nu may7oynne caammay wurides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ኤሳ ሉካሞቲ ኑኒ ኩንዛ ዎዴ ኦራ፤ ጊዶ ኣቲን ሃኢ ኢስቲ ዋኒ ዳኬቲዳኮ ቤኢቴ! ኑ ሃሆ ኦጌ ሄሜቲዳ ጊሻስ ኑ ማይኦይኔ ጫማይ ዉሪዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ዎይንያ ኦጎሮታን ኑ ኩንያ ዎደ ኦራ፥ ሽን ሀእ ዳከትዳይሳ በእተ። ኦግያ ሃሆተፈ ደንዶይሳን ኑ ማኦይነ ኑ ጫማይ ዉርስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha woyniya ogorotan nu kunthiya wode oorathi, shin ha77i daaketidaysa be7ite. Ogiya haahotethaafe dendoysan nu ma7oynne nu caammay wuris” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ የወይን ጠጅ አቍማዳዎቻችን ያን ጊዜ ስንሞላቸው አዲስ ነበሩ፤ አሁን ግን እንዴት እንደ ተቀዳደዱ ተመልከቱ፤ ልብሳችንና ጫማችንም ብዙ መንገድ በመጓዛችን ዐልቀዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህንም የወይን አቁማዳዎች በሞላናቸው ጊዜ ገና አዲስ ነበሩ፤ አሁን ግን የተቀደዱ መሆናቸውን ተመልከቱ! ከጒዞው ርቀት የተነሣ እነሆ፥ ልብሳችንም ጫማችንም አልቆአል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሕርብትና ብሓድሹ እንተሎ ዝመላእናዮ እንሆ ተቐዲዱ፥ ክዳውንትናን ኣሳእናን ድማ ብራሕቒ መንገዲ በልዩ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኣሕርብቲ ወይኒ ኸአ ብሓደስቱ ዝመላእናዮ፡ እንሆ ተቐዲዱ፡ እዚ ኽዳውንትናን ኣሳእናን ድማ ካብ ምንዋሕ መገዲ በልዩ።