Joshua 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዘን ዝመልእናየን ቦርሳ ወይኒ ድማ ሓድሽ ነበራ። እንሆ ድማ ተቐደዱ፡ እዚ ክዳውንትናን ጫማናን ድማ ብሰንኪ እቲ ኣዝዩ ነዊሕ ጉዕዞ ኣረገ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህም የጠጅ ረዋቶች አዲሶች ሳሉ ሞላንባቸው፤ እነሆም፥ አርጅተው ተቀድደዋል፤ መንገዳችንም እጅግ ስለ ራቀብን እነዚህ ልብሶቻችንና ጫማዎቻችን አርጅተዋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም የጠጅ አቁማዳዎች አዲስ ሳሉ ሞላንባቸው፤ እነሆም፥ ተቀድደዋል፤ መንገዳችንም እጅግ ስለ ራቀብን እነዚህ ልብሶቻችንና ጫማዎቻችን አርጅተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህም የወይን ጠጅ አቁማዳዎች አዲስ ሳሉ ሞላንባቸው፤ እነሆም፥ ተቀድደዋል፤ መንገዳችንም እጅግ ስለ ራቀብን እነዚህ ልብሶቻችንና ጫማዎቻችን አርጅተዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ኤሳ ኦጎሮቱ ኑን ኩንያ ዎደ ኦራ፤ ሽን ሀእ ዳከቴዳዋ በእተ! ኦጊ ሃኮ ግዴዳዋ ጋሱዋን፥ ኑ ማዩነ ኑ ጫማይ ዉሬዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu eessaa ogorotuu nuuni kuntsiyaa wode ooratsa; shin ha"i daaketteeddawaa be'ite! Ogii haakko giddeeddawaa gaasuwaan, nu mayuunne nu c'aammay wureedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti eessa lukkamoti nuni kunththiza wode ooraththa; gido attiin ha7i istti waani daakettidaakko be7ite! Nu haaho oge hemettida gishshas nu may7oynne caammay wurides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ኤሳ ሉካሞቲ ኑኒ ኩንዛ ዎዴ ኦራ፤ ጊዶ ኣቲን ሃኢ ኢስቲ ዋኒ ዳኬቲዳኮ ቤኢቴ! ኑ ሃሆ ኦጌ ሄሜቲዳ ጊሻስ ኑ ማይኦይኔ ጫማይ ዉሪዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ዎይንያ ኦጎሮታን ኑ ኩንያ ዎደ ኦራ፥ ሽን ሀእ ዳከትዳይሳ በእተ። ኦግያ ሃሆተፈ ደንዶይሳን ኑ ማኦይነ ኑ ጫማይ ዉርስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha woyniya ogorotan nu kunthiya wode oorathi, shin ha77i daaketidaysa be7ite. Ogiya haahotethaafe dendoysan nu ma7oynne nu caammay wuris” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ የወይን ጠጅ አቍማዳዎቻችን ያን ጊዜ ስንሞላቸው አዲስ ነበሩ፤ አሁን ግን እንዴት እንደ ተቀዳደዱ ተመልከቱ፤ ልብሳችንና ጫማችንም ብዙ መንገድ በመጓዛችን ዐልቀዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህንም የወይን አቁማዳዎች በሞላናቸው ጊዜ ገና አዲስ ነበሩ፤ አሁን ግን የተቀደዱ መሆናቸውን ተመልከቱ! ከጒዞው ርቀት የተነሣ እነሆ፥ ልብሳችንም ጫማችንም አልቆአል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሕርብትና ብሓድሹ እንተሎ ዝመላእናዮ እንሆ ተቐዲዱ፥ ክዳውንትናን ኣሳእናን ድማ ብራሕቒ መንገዲ በልዩ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኣሕርብቲ ወይኒ ኸአ ብሓደስቱ ዝመላእናዮ፡ እንሆ ተቐዲዱ፡ እዚ ኽዳውንትናን ኣሳእናን ድማ ካብ ምንዋሕ መገዲ በልዩ። |