Joshua 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ እዮም ሽማግለታትናን ኵሎም ነበርቲ ዓድናን ተዛሪቦምና፡ ኣብ ጉዕዞ ምሳኻትኩም ምግቢ ሒዝኩም ኪዱ፡ ክትቅበሎም እሞ፡ ንሕና ባሮትኩም ኢና፡ በሎም። ስለዚ ሕጂ ምሳና ቃል ኪዳን ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሽማግሌዎቻችንና የሀገራችን ሰዎች ሁሉ፦ ለመንገድ ስንቅ ያዙ፤ ልትገናኙአቸውም ሂዱ፦ እኛ ባሪያዎቻችሁ ነን፤ አሁንም ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ በሉአቸው አሉን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሽማግሌዎቻችንም በምድራችንም የሚኖሩት ሁሉ። ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ፥ ልትገናኙአቸውም ሂዱ። እኛ ባሪያዎቻችሁ ነን፤ አሁንም ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ በሉአቸው አሉን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሽማግሌዎቻችንም በምድራችንም የሚኖሩት ሁሉ እንዲህ አሉን፦ ‘ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ፥ ልትገናኙአቸውም ሂዱ እንዲህም በሉአቸው፦ “እኛ ባርያዎቻችሁ ነን፤ እንግዲህ አሁን ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ።” ’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑ ጋደ ጭማቱነ ኑ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ ኑና፥ ‘ህንተ ባና ኦግያዉ ሽንቃ ኦይቂደ፥ ቢደ ኡንቱንቱና ጋከቲደ ኡንቱንታ፥ “ኑን ህንተንቱ ቆማቱዋ፤ ህንተንቱ ኑናና ሳሮ ደአና ማላ ጫቁዋ ጫቄርክተ” ያግተ’ ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nu gade c'imatuunne nu biittan de'iyaa Asay ubbay nuuna, ‹Hintte baana ogiyaw shink'k'aa oyk'k'iide, biide unttunttunna gakettiide unttuntta, «Nuuni hinttenttu k'oomatuwaa; hinttenttu nuunanna saro de'ana mala c'aak'uwa c'aak'k'eerkkitte» yaagite› yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nu dere cimatinne nu biittan diza asay ubbay nuna, inttes oge shinqe oykkidi isttara biidi gayttite; isttas, ‹Nuni inttes aylleta gidana; intte nunara caaqettite› gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑ ዴሬ ጪማቲኔ ኑ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ኑና፥ ኢንቴስ ኦጌ ሺንቄ ኦይኪዲ ኢስታራ ቢዲ ጋይቲቴ፤ ኢስታስ፥ ‹ኑኒ ኢንቴስ ኣይሌታ ጊዳና፤ ኢንቴ ኑናራ ጫቄቲቴ› ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ቢታ ጭማትነ ኑ ቢታን ደእያ ኡባይ፥ ኦገስ ሽንቀ ጊግስ ኦይክድ ብድ ኤንታራ ጋሄትድ፥ ኤንታኮ፥ ‘ኑ ህንተ አይለታ፤ ኑ ይዳይ ህንተራ ጫቀትድ ሳሮ ዳናሳ’ ያግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu biitta cimatinne nu biittan de7iya ubbay, oges shinqe giigisi oykidi bidi entara gahetidi, entako, ‘Nu hinte aylleta; nu yiday hintera caaqetidi saro daanasa’ yaagite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሽማግሌዎቻችንና በአገራችን የሚኖሩት ሁሉ፣ ‘ለመንገዳችሁ የሚሆን ስንቅ ያዙ፤ ሄዳችሁም ተገናኟቸው፤ እኛ ባሮቻችሁ እንሆናለን፤ ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን ግቡ በሏቸው’ አሉን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሪዎቻችንና በምድራችን የሚኖሩት ሕዝቦች ሁሉ ለመንገዳችን የሚሆነንን ስንቅ አዘጋጅተን መጥተን ከእናንተ ጋር እንድንገናኝ ልከውናል፤ ለእናንተ የምንታዘዝ አገልጋዮች እንድንሆንና እናንተም ከእኛ ጋር የሰላም ውል እንድታደርጉ እንጠይቃችሁ ዘንድ አዘውናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም መራሕትናን ኣብ ሃገርና ዝነብሩ ዅሎም ህዝብን ከዓ ኸምዙይ በሉና፦ ‘ስንቂ ንመንገድኹም ተማሊእኹም ክትቅበልዎም ኪዱ። ንሕና ሓሻኽርኩም ኢና፥ ሕዚ ኸዓ ቓል ኪዳን እተዉልና በልዎም’ በሉና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዓበይትን ኣብ ሀግርና ዚነብሩ ኹሎም ከምዚ ኢሎም ተዛረቡና፡ ስንቂ ንመገዲ ኣብ ኢድኩም ውሰዱ፡ ክትቀባበልዎም ድማ ኪዱ። ንሕና ገላውኹም ኢና፡ ሕጂ ኸአ ኪዳን እተውልና፡ በልዎም። |