Joshua 9:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ እዮም ሽማግለታትናን ኵሎም ነበርቲ ዓድናን ተዛሪቦምና፡ ኣብ ጉዕዞ ምሳኻትኩም ምግቢ ሒዝኩም ኪዱ፡ ክትቅበሎም እሞ፡ ንሕና ባሮትኩም ኢና፡ በሎም። ስለዚ ሕጂ ምሳና ቃል ኪዳን ኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ቻ​ች​ንና የሀ​ገ​ራ​ችን ሰዎች ሁሉ፦ ለመ​ን​ገድ ስንቅ ያዙ፤ ልት​ገ​ና​ኙ​አ​ቸ​ውም ሂዱ፦ እኛ ባሪ​ያ​ዎ​ቻ​ችሁ ነን፤ አሁ​ንም ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድ​ርጉ በሉ​አ​ቸው አሉን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሽማግሌዎቻችንም በምድራችንም የሚኖሩት ሁሉ። ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ፥ ልትገናኙአቸውም ሂዱ። እኛ ባሪያዎቻችሁ ነን፤ አሁንም ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ በሉአቸው አሉን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሽማግሌዎቻችንም በምድራችንም የሚኖሩት ሁሉ እንዲህ አሉን፦ ‘ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ፥ ልትገናኙአቸውም ሂዱ እንዲህም በሉአቸው፦ “እኛ ባርያዎቻችሁ ነን፤ እንግዲህ አሁን ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ።” ’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑ ጋደ ጭማቱነ ኑ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ ኑና፥ ‘ህንተ ባና ኦግያዉ ሽንቃ ኦይቂደ፥ ቢደ ኡንቱንቱና ጋከቲደ ኡንቱንታ፥ “ኑን ህንተንቱ ቆማቱዋ፤ ህንተንቱ ኑናና ሳሮ ደአና ማላ ጫቁዋ ጫቄርክተ” ያግተ’ ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nu gade c'imatuunne nu biittan de'iyaa Asay ubbay nuuna, ‹Hintte baana ogiyaw shink'k'aa oyk'k'iide, biide unttunttunna gakettiide unttuntta, «Nuuni hinttenttu k'oomatuwaa; hinttenttu nuunanna saro de'ana mala c'aak'uwa c'aak'k'eerkkitte» yaagite› yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nu dere cimatinne nu biittan diza asay ubbay nuna, inttes oge shinqe oykkidi isttara biidi gayttite; isttas, ‹Nuni inttes aylleta gidana; intte nunara caaqettite› gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑ ዴሬ ጪማቲኔ ኑ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ኑና፥ ኢንቴስ ኦጌ ሺንቄ ኦይኪዲ ኢስታራ ቢዲ ጋይቲቴ፤ ኢስታስ፥ ‹ኑኒ ኢንቴስ ኣይሌታ ጊዳና፤ ኢንቴ ኑናራ ጫቄቲቴ› ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ቢታ ጭማትነ ኑ ቢታን ደእያ ኡባይ፥ ኦገስ ሽንቀ ጊግስ ኦይክድ ብድ ኤንታራ ጋሄትድ፥ ኤንታኮ፥ ‘ኑ ህንተ አይለታ፤ ኑ ይዳይ ህንተራ ጫቀትድ ሳሮ ዳናሳ’ ያግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu biitta cimatinne nu biittan de7iya ubbay, oges shinqe giigisi oykidi bidi entara gahetidi, entako, ‘Nu hinte aylleta; nu yiday hintera caaqetidi saro daanasa’ yaagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሽማግሌዎቻችንና በአገራችን የሚኖሩት ሁሉ፣ ‘ለመንገዳችሁ የሚሆን ስንቅ ያዙ፤ ሄዳችሁም ተገናኟቸው፤ እኛ ባሮቻችሁ እንሆናለን፤ ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን ግቡ በሏቸው’ አሉን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መሪዎቻችንና በምድራችን የሚኖሩት ሕዝቦች ሁሉ ለመንገዳችን የሚሆነንን ስንቅ አዘጋጅተን መጥተን ከእናንተ ጋር እንድንገናኝ ልከውናል፤ ለእናንተ የምንታዘዝ አገልጋዮች እንድንሆንና እናንተም ከእኛ ጋር የሰላም ውል እንድታደርጉ እንጠይቃችሁ ዘንድ አዘውናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም መራሕትናን ኣብ ሃገርና ዝነብሩ ዅሎም ህዝብን ከዓ ኸምዙይ በሉና፦ ‘ስንቂ ንመንገድኹም ተማሊእኹም ክትቅበልዎም ኪዱ። ንሕና ሓሻኽርኩም ኢና፥ ሕዚ ኸዓ ቓል ኪዳን እተዉልና በልዎም’ በሉና።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ዓበይትን ኣብ ሀግርና ዚነብሩ ኹሎም ከምዚ ኢሎም ተዛረቡና፡ ስንቂ ንመገዲ ኣብ ኢድኩም ውሰዱ፡ ክትቀባበልዎም ድማ ኪዱ። ንሕና ገላውኹም ኢና፡ ሕጂ ኸአ ኪዳን እተውልና፡ በልዎም።