Joshua 9:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ዝነበሩ ክልተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ንሲሆን ንጉስ ሄሽቦንን ንኦግ ንጉስ ባሳን ኣብ ኣሽታሮትን ዝገበሮ ዅሉ ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዮርዳኖስ ማዶም በነበሩት በሁለቱ በአሞሬዎን ነገሥት በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን፥ በአስታሮትና በኤድራይን በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዮርዳኖስ ማዶም በነበሩት በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን በአስታሮትም በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዮርዳኖስ ማዶም በነበሩት በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን በአስታሮትም በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ሄፍን አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ አሞራዋናቱዋ ካተቱዋ ላኡዋ፥ ሀሰቦና ካትያ ስሆናነ አስታሮታ ካታማን ደእያ ባሳነ ካትያ ኦጋ እ ኦዳዋካ ስሴዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Yorddaanoosa Shaafaappe hefintsa away doliyaa baggana de'iyaa Amoorawaanatuwaa kaatetuwaa laa"uwaa, Haseboona Kaatiyaa Sihoonanne Asttaaroota kataman de'iyaa Baasaane Kaatiyaa Ooga I ootseeddawaakka siseeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Yordaanoose shaafappe he pinththan diza Amoore kawota nam7ata, heytikka Haseboone kawo Sihoone, Astaroote haariza Baasaane kawo Aage bolla izi ooththidayssaka nu siyidos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ዲዛ ኣሞሬ ካዎታ ናምኣታ፥ ሄይቲካ ሃሴቦኔ ካዎ ሲሆኔ፥ ኣስታሮቴ ሃሪዛ ባሳኔ ካዎ ኣጌ ቦላ ኢዚ ኦዳይሳካ ኑ ሲዪዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ሄፍንን ዉሎሀ ባጋን ደእያ ናምኡ አሞረ ካዎታ፥ ሀሰቦና ካዋ ስሆናነ አስታሮተን ደእያ ባሳነ ካዋ ኦገ ቦላ እ ኦዳይሳ ኑ ስእዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Yordaanose shaafape hefinthan wuloha baggan de7iya nam7u Amoore kawota, Haseboona kawa Sihoonanne Astarooten de7iya Baasane kawa Ooge bolla I oothidaysa nu si7ida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ከዮርዳኖስ ማዶ ባሉት በሁለቱ የአሞራውያን ነገሥታት ማለትም በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን፣ አስታሮትን ይገዛ በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ከዮርዳኖስ ማዶ በስተምሥራቅ በነበሩት በሁለቱ አሞራውያን ነገሥታት ላይ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል፤ እነዚህም ሁለቱ ነገሥታት በዐስታሮት ይኖሩ የነበሩት የሐሴቦን ንጉሥ ሲሖንና የባሳን ንጉሥ ዖግ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ነቶም ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ዝነበሩ ኽልተ ነገስታት ኣሞራውያን፥ ንሴዎን ንጉስ ሓሴቦንን፥ ነቲ ኣብ ኣስታሮት ዝነበረ ዓግ ንጉስ ባሳንን፥ ዝገበሮ ዅሉ ድማ ሰሚዕና ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ነቶም ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ዝነበሩ ኽልተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ንሲሆን ንጉስ ሔስቦንን፡ ነቲ ኣብ ኣስታሮት ዝነበረ ዖግ ንጉስ ባሳንን፡ ዝገበሮ ኹሉ ድማ ሰሚዕና። |