Joshua 9:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ዝነበሩ ክልተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ንሲሆን ንጉስ ሄሽቦንን ንኦግ ንጉስ ባሳን ኣብ ኣሽታሮትን ዝገበሮ ዅሉ ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶም በነ​በ​ሩት በሁ​ለቱ በአ​ሞ​ሬ​ዎን ነገ​ሥት በሐ​ሴ​ቦን ንጉሥ በሴ​ዎን፥ በአ​ስ​ታ​ሮ​ትና በኤ​ድ​ራ​ይን በነ​በ​ረው በባ​ሳን ንጉሥ በዐግ ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ ሰም​ተ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዮርዳኖስ ማዶም በነበሩት በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን በአስታሮትም በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዮርዳኖስ ማዶም በነበሩት በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን በአስታሮትም በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ሄፍን አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ አሞራዋናቱዋ ካተቱዋ ላኡዋ፥ ሀሰቦና ካትያ ስሆናነ አስታሮታ ካታማን ደእያ ባሳነ ካትያ ኦጋ እ ኦዳዋካ ስሴዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Yorddaanoosa Shaafaappe hefintsa away doliyaa baggana de'iyaa Amoorawaanatuwaa kaatetuwaa laa"uwaa, Haseboona Kaatiyaa Sihoonanne Asttaaroota kataman de'iyaa Baasaane Kaatiyaa Ooga I ootseeddawaakka siseeddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Yordaanoose shaafappe he pinththan diza Amoore kawota nam7ata, heytikka Haseboone kawo Sihoone, Astaroote haariza Baasaane kawo Aage bolla izi ooththidayssaka nu siyidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ዲዛ ኣሞሬ ካዎታ ናምኣታ፥ ሄይቲካ ሃሴቦኔ ካዎ ሲሆኔ፥ ኣስታሮቴ ሃሪዛ ባሳኔ ካዎ ኣጌ ቦላ ኢዚ ኦዳይሳካ ኑ ሲዪዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ሄፍንን ዉሎሀ ባጋን ደእያ ናምኡ አሞረ ካዎታ፥ ሀሰቦና ካዋ ስሆናነ አስታሮተን ደእያ ባሳነ ካዋ ኦገ ቦላ እ ኦዳይሳ ኑ ስእዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Yordaanose shaafape hefinthan wuloha baggan de7iya nam7u Amoore kawota, Haseboona kawa Sihoonanne Astarooten de7iya Baasane kawa Ooge bolla I oothidaysa nu si7ida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም ከዮርዳኖስ ማዶ ባሉት በሁለቱ የአሞራውያን ነገሥታት ማለትም በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን፣ አስታሮትን ይገዛ በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ከዮርዳኖስ ማዶ በስተምሥራቅ በነበሩት በሁለቱ አሞራውያን ነገሥታት ላይ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል፤ እነዚህም ሁለቱ ነገሥታት በዐስታሮት ይኖሩ የነበሩት የሐሴቦን ንጉሥ ሲሖንና የባሳን ንጉሥ ዖግ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ነቶም ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ዝነበሩ ኽልተ ነገስታት ኣሞራውያን፥ ንሴዎን ንጉስ ሓሴቦንን፥ ነቲ ኣብ ኣስታሮት ዝነበረ ዓግ ንጉስ ባሳንን፥ ዝገበሮ ዅሉ ድማ ሰሚዕና ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነቶም ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ዝነበሩ ኽልተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ንሲሆን ንጉስ ሔስቦንን፡ ነቲ ኣብ ኣስታሮት ዝነበረ ዖግ ንጉስ ባሳንን፡ ዝገበሮ ኹሉ ድማ ሰሚዕና።