Joshua 8:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) (ካብታ ኸተማ ኽሳዕ እንስሕቦም ደድሕሬና ኪወጹ እዮም እሞ)። ክብሉ እዮም እሞ፡ ከም መጀመርታ ኣብ ቅድሜና ይሃድሙ፤ ስለዚ ካባታቶም ክንሃድም ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወጥ​ተ​ውም በተ​ከ​ተ​ሉን ጊዜ ከከ​ተማ እና​ር​ቃ​ቸ​ዋ​ለን፤ እነ​ር​ሱም እንደ በፊቱ ከፊ​ታ​ችን ሸሹ ይላሉ፤ እኛም ከፊ​ታ​ቸው እን​ሸ​ሻ​ለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አስቀድመን እንደ ሸሸን የምንሸሽ ይመስላቸዋልና ከከተማይቱ እስክናርቃቸው ድረስ ወጥተው ይከተሉናል፤ እኛም ከፊታቸው እንሸሻለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም፦ ‘እንደ ቀድሞው ከእኛ ዘንድ እየሸሹ ናቸው’ ይላሉና ከከተማይቱ እስክናርቃቸው ድረስ ወጥተው ይከተሉናል፤ እኛም ከፊታቸው እንሸሻለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካታማፐ ኡንቱንቱ ዉር ከሳና ጋካናዉ፥ ኑን ኡንቱንቶ ዎጻና፤ ያቶፐ ኡንቱንቱ፥ ‘ካሰዋዳንካ እስራኤላቱ ኑ ስንፐ ባቃቲኖ’ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Katamaappe unttunttu wuri kessana gakkanaw, nuuni unttunttoo wos's'ana; yaatooppe unttunttu, ‹Kasewaadankka Israa'eelatuu nu sintsaappe bak'atiino› yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Katamaappe istti ubbay kezana gakkanaas nuni istta sinththafe baqatana; histtida mala isttas, ‹Kaseyssaththo Isra7eeleti nu sinththafe baqateettes› gishe nu istta kaaleththidi haassi efana gakkanaas istti nuna kaallana; nunikka isttafe baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካታማፔ ኢስቲ ኡባይ ኬዛና ጋካናስ ኑኒ ኢስታ ሲንፌ ባቃታና፤ ሂስቲዳ ማላ ኢስታስ፥ ‹ካሴይሳ ኢስራኤሌቲ ኑ ሲንፌ ባቃቴቴስ› ጊሼ ኑ ኢስታ ካሌዲ ሃሲ ኤፋና ጋካናስ ኢስቲ ኑና ካላና፤ ኑኒካ ኢስታፌ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ከሰይሳዳ ኑ ኤንታ ስንፈ ባቃትያ ዳንን፥ ኑፐ ባቃቶሶና ግድ፥ ካታማፐ ኑ ኤንታ ሃሳና ጋካናዉ ኑና ካላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti kesseysada nu enta sinthafe baqatiya daanin, nuupe baqatoosona gidi, katamaape nu enta haassana gakanaw nuna kaallana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ ‘ከዚህ ቀደም እንዳደረጉት አሁንም ከእኛ በመሸሽ ላይ ናቸው’ በማለት ከከተማዪቱ እስክናርቃቸው ድረስ ይከታተሉናል፤ በዚህ ሁኔታ እኛም እንሸሻለን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱ እየሸሸን ሳለን እንደ ቀድሞው ከእኛ እየሸሹ ነው ይላሉ፤ ከከተማው እስክናርቃቸው ድረስ እኛን ይከተላሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ‘ከምቲ ናይ ቀዳማይ ካብ ቅድሜና ይሃድሙ ኣለዉ’ ኽብሉ እዮም፤ ወፂኦም ምእንቲ ኽስዕቡና ኻብታ ኸተማ ኽሳዕ እነርሕቖም፥ ካብ ቅድሚኣቶም ክንሃድም ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ከምቲ ቐዳማይ ካብ ቅድሜና ይሀድሙ ኣለው፡ ኪብሉ እዮም እሞ፡ ወጺኦም ኪስዕቡና፡ ካብታ ኸተማ ኽሳዕ እንስሕቦም፡ ካብ ቅድሚኦም ክንሀድም ኢና።