Joshua 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ካብታ ኸተማ ኽሳዕ እንስሕቦም ደድሕሬና ኪወጹ እዮም እሞ)። ክብሉ እዮም እሞ፡ ከም መጀመርታ ኣብ ቅድሜና ይሃድሙ፤ ስለዚ ካባታቶም ክንሃድም ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወጥተውም በተከተሉን ጊዜ ከከተማ እናርቃቸዋለን፤ እነርሱም እንደ በፊቱ ከፊታችን ሸሹ ይላሉ፤ እኛም ከፊታቸው እንሸሻለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አስቀድመን እንደ ሸሸን የምንሸሽ ይመስላቸዋልና ከከተማይቱ እስክናርቃቸው ድረስ ወጥተው ይከተሉናል፤ እኛም ከፊታቸው እንሸሻለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፦ ‘እንደ ቀድሞው ከእኛ ዘንድ እየሸሹ ናቸው’ ይላሉና ከከተማይቱ እስክናርቃቸው ድረስ ወጥተው ይከተሉናል፤ እኛም ከፊታቸው እንሸሻለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማፐ ኡንቱንቱ ዉር ከሳና ጋካናዉ፥ ኑን ኡንቱንቶ ዎጻና፤ ያቶፐ ኡንቱንቱ፥ ‘ካሰዋዳንካ እስራኤላቱ ኑ ስንፐ ባቃቲኖ’ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katamaappe unttunttu wuri kessana gakkanaw, nuuni unttunttoo wos's'ana; yaatooppe unttunttu, ‹Kasewaadankka Israa'eelatuu nu sintsaappe bak'atiino› yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Katamaappe istti ubbay kezana gakkanaas nuni istta sinththafe baqatana; histtida mala isttas, ‹Kaseyssaththo Isra7eeleti nu sinththafe baqateettes› gishe nu istta kaaleththidi haassi efana gakkanaas istti nuna kaallana; nunikka isttafe baqatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካታማፔ ኢስቲ ኡባይ ኬዛና ጋካናስ ኑኒ ኢስታ ሲንፌ ባቃታና፤ ሂስቲዳ ማላ ኢስታስ፥ ‹ካሴይሳ ኢስራኤሌቲ ኑ ሲንፌ ባቃቴቴስ› ጊሼ ኑ ኢስታ ካሌዲ ሃሲ ኤፋና ጋካናስ ኢስቲ ኑና ካላና፤ ኑኒካ ኢስታፌ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ከሰይሳዳ ኑ ኤንታ ስንፈ ባቃትያ ዳንን፥ ኑፐ ባቃቶሶና ግድ፥ ካታማፐ ኑ ኤንታ ሃሳና ጋካናዉ ኑና ካላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kesseysada nu enta sinthafe baqatiya daanin, nuupe baqatoosona gidi, katamaape nu enta haassana gakanaw nuna kaallana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ ‘ከዚህ ቀደም እንዳደረጉት አሁንም ከእኛ በመሸሽ ላይ ናቸው’ በማለት ከከተማዪቱ እስክናርቃቸው ድረስ ይከታተሉናል፤ በዚህ ሁኔታ እኛም እንሸሻለን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነርሱ እየሸሸን ሳለን እንደ ቀድሞው ከእኛ እየሸሹ ነው ይላሉ፤ ከከተማው እስክናርቃቸው ድረስ እኛን ይከተላሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ‘ከምቲ ናይ ቀዳማይ ካብ ቅድሜና ይሃድሙ ኣለዉ’ ኽብሉ እዮም፤ ወፂኦም ምእንቲ ኽስዕቡና ኻብታ ኸተማ ኽሳዕ እነርሕቖም፥ ካብ ቅድሚኣቶም ክንሃድም ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ከምቲ ቐዳማይ ካብ ቅድሜና ይሀድሙ ኣለው፡ ኪብሉ እዮም እሞ፡ ወጺኦም ኪስዕቡና፡ ካብታ ኸተማ ኽሳዕ እንስሕቦም፡ ካብ ቅድሚኦም ክንሀድም ኢና። |