Joshua 8:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነን ኵሉ እቲ ምሳይ ዘሎ ህዝብን ድማ ናብታ ኸተማ ክንቀርብ ኢና፣ ከምቲ ቐዳማይ ጊዜ ኣንጻርና እንተ ወጺኦም ከኣ፡ ቅድሜኦም ክንሃድም ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ፥ ከእኔም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ወደ ከተማዪቱ እንቀርባለን፤ የጋይም ሰዎች እኛን ሊገናኙ እንደ ፊተኛው በወጡ ጊዜ ከፊታቸው እንሸሻለን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ከእኔም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ወደ ከተማይቱ እንቀርባለን፤ እኛንም ሊገናኙ እንደ ፊተኛው በወጡ ጊዜ ከፊታቸው እንሸሻለን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ከእኔም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ወደ ከተማይቱ እንቀርባለን፤ እኛንም ሊገናኙ እንደ ፊተኛው በወጡ ጊዜ ከፊታቸው እንሸሻለን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታንነ ታናና ደእያ አሳይ ኡባይ ካታማኮ ሺቃና። ሄ ዎደ አይ ካታማ አሳይ ካሰዋዳንካ ኑና ኦላና ጊደ ከሳና፤ ኑን ኡንቱንቱፐ ባቃታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taaninne taananna de'iyaa Asay ubbay katamaakko shiik'ana. He wode Ayi katamaa Asay kasewaadankka nuuna olana giide kessana; nuuni unttunttuppe bak'atana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taninne tanara diza asa ubbay katamaykko shiiqana; he wode Aye katama asay kaseyssaththoka nunara olettana giidi nuukko kezishin nuni isttafe baqatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒኔ ታናራ ዲዛ ኣሳ ኡባይ ካታማይኮ ሺቃና፤ ሄ ዎዴ ኣዬ ካታማ ኣሳይ ካሴይሳካ ኑናራ ኦሌታና ጊዲ ኑኮ ኬዚሺን ኑኒ ኢስታፌ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታነ ታራ ደእያ አሳ ኡባይ፥ ካታማኮ ሺቃና። ሄ ዎደ ጋየ ካታማ አሳይ ኑና ኦላናዉ ያ ዎደ ካሰይሳዳ ኑ ኤንታ ስንፈ ጉየ ስሚድ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tanne taara de7iya asa ubbay, katamaako shiiqana. He wode Gaye katamaa asay nuna olanaw yaa wode kaseysada nu enta sinthafe guye simmidi baqatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔና አብረውኝ ያሉት ሁሉ ወደ ከተማዪቱ እንጠጋለን፤ ሰዎቹ ከዚህ በፊት እንዳደረጉት ሊወጉን ወደኛ ሲመጡ፤ እኛ ደግሞ እንሸሻለን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔና ከእኔ ጋር የተመደቡት የጦር ሰልፈኞች ወደ ከተማይቱ እንቀርባለን፤ የዐይ ወታደሮች በእኛ ላይ አደጋ ለመጣል በሚመጡብን ጊዜ ልክ ከዚህ በፊት ባደረግነው ዐይነት ወደ ኋላ እንሸሻለን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነን እቲ ምሳይ ዘሎ ዅሉ ህዝብን ድማ፥ ናብታ ኸተማ ኽንፅጋዕ ኢና። ከምቲ ናይ ቀዳማይ ክዋግኡና ምስ ወፁ፥ ካብ ቅድሚኣቶም ክንሃድም ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነን እቲ ምሳይ ዘሎ ኹሉ ህዝብን ድማ፡ ናብታ ኸተማ ኽንቀርብ ኢና። ኪኸውን ድማ እዩ፡ ከምቲ ናይ ቀዳማይ ኪቀባበሉና ምስ ወጹ፡ ካብ ቅድሚኦም ክንሀድም ኢና። |