Joshua 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ኣዘዞም፡ ርኣዩ፡ ኣብ ልዕሊ እታ ከተማ፡ እወ፡ ብድሕሪት ከተማ፡ ሓሲኹምን ትዕዘቡን ኣለኹም፤ ካብ ከተማ ብዙሕ ኣይትኺዱ እምበር ኩሉ ሰብ ድሉው ኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ብሎ አዘዛቸው፥ “እነሆ፥ ሂዱና ከከተማዪቱ በስተኋላ ተደበቁ፤ ከከተማዪቱ አትራቁ፤ ሁላችሁም ተዘጋጅታችሁ ተቀመጡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። እነሆ፥ ከከተማይቱ በስተ ኋላ ተደበቁ፤ ከከተማይቱ አትራቁ፥ ሁላችሁም ተዘጋጁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ብሎ አዘዛቸው፦ “እነሆ፥ ከከተማይቱ በስተ ኋላ ተደበቁ፤ ከከተማይቱ አትራቁ፥ ሁላችሁም ነቅታችሁ ጠብቁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ስስተ፥ ካታማፐ ጉየ ባጋና ሙጊደ ናግተ። ካታማፐ ሃኪደ ቦፕተ፤ ኡባይካ ጊጊደ ናግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta hawaadan yaagiide azazeedda; «sisite, katamaappe guyye baggana muggiide naagite. Katamaappe haakkiide booppite; ubbaykka giigiide naagite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy isttas, «Siyite, katamaappe guye baggara zamadi naagite; katamaappe haakkofte; ubbayka minni naagite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ኢስታስ፥ «ሲዪቴ፥ ካታማፔ ጉዬ ባጋራ ዛማዲ ናጊቴ፤ ካታማፔ ሃኮፍቴ፤ ኡባይካ ሚኒ ናጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታና ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ብድ ካታማፐ ጉየ ባጋራ ቆሰትድ ናግተ። ካታማፐ ሃክድ ቦናሽን፥ መን ገላናዉ ጊግድ ናግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | entana haysada yaagidi kiittis; “Bidi katamaape guye baggara qosetidi naagite. Katamaape haakidi boonnashin, menthi gelanaw giigidi naagite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ የሚል ትእዛዝም ሰጣቸው፤ “እነሆ፤ ከከተማዪቱ በስተ ጀርባ ታደፍጣላችሁ፤ ከከተማዪቱ አትራቁ፤ ሁላችሁም ነቅታችሁ ተጠባበቁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህ የሚል ትእዛዝ ሰጣቸው፦ “ከከተማይቱ በስተኋላ አድፍጣችሁ ቈዩ፤ ይሁን እንጂ ከከተማይቱ ብዙ ሳትርቁ አደጋ ለመጣል በሚያስችላችሁ ሁኔታ ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ርአዩ፤ ነታ ኸተማ ብድሕሪኣ ሕቡእ ደጀን ግበሩላ፤ ካብታ ኸተማ እምብዛ ኣይትርሓቑ። ኵልኻትኹም ከዓ ተዳሊኹም ፅንሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢሉ ኸአ ኣዘዞም፡ ርአዩ፡ ነታ ኸተማ፡ ብድሕሪ እታ ኸተማ፡ ደብቑላ፡ ካብቲ ኸተማ አዚኹም ኣይትርሐቑ። ኹሉኹም ከአ እተዳሎኹም ኩኑ። |