Joshua 8:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እስራኤልን ሽማግለታቶምን ሰበ-ስልጣንን ፈራዶን ድማ ብሓደ ሸነኽ እቲ ታቦትን በቲ ኻልእ ሸነኽን ኣብ ቅድሚ እቶም ታቦት ኪዳን የሆዋ ዚጾሩ ሌዋውያን፡ ታቦት ኪዳን የሆዋ ዚስከሙ ሌዋውያን፡ ከምኡውን እቲ ጓናን እቲ ጓናን ኣብ ቅድሚ እቲ ታቦት ደው በሉ። ኣብ መንጎኦም ተወሊዱ፤ ፍርቆም ናብ ኣኽራናት ገሪዚም ፍርቆም ድማ ናብ ኣኽራን ኤባል ገጾም፤ ከምቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ንህዝቢ እስራኤል ኪባርኹዎም ኣቐዲሙ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልንም ሕዝብ አስቀድሞ ይባርኩአቸው ዘንድ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እንዳዘዘ፥ እስራኤል ሁሉ፥ ሽማግሌዎቻቸውም፥ ጸሓፊዎቻቸውም፥ ፈራጆቻቸውም፥ የሀገሩ ልጆችም፥ መጻተኞችም እኩሌቶቹ በገሪዛን ተራራ አጠገብ፥ እኩሌቶቹም በጌባል ተራራ አጠገብ ሆነው፥ የእግዚአብሔርን ታቦተ ሕግ በተሸከሙት በሌዋውያን ካህናት ፊት ለፊት፥ በታቦቱም ፊት በግራና በቀኝ ቆመው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልንም ሕዝብ አስቀድሞ ይባርኩ ዘንድ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እንዳዘዘ፥ እስራኤል ሁሉ፥ ሽማግሌዎቻቸውም፥ አለቆቻቸውም፥ ፈራጆቻቸውም፥ የአገሩ ልጆችም፥ መጻተኞችም፥ እኩሌቶቹ በገሪዛን ተራራ ፊት እኩሌቶቹም በጌባል ተራራ ፊት ሆነው፥ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት በተሸከሙት በሌዋውያን ካህናት ፊት ለፊት፥ በታቦቱም ፊት በወዲህና በወዲያ ቆመው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልንም ሕዝብ አስቀድሞ እንዲባረኩ የጌታ ባርያ ሙሴ እንዳዘዘ፥ እስራኤል ሁሉ፥ ሽማግሌዎቻቸውም፥ አለቆቻቸውም፥ ፈራጆቻቸውም፥ የአገሩ ተወላጆችም፥ መጻተኞችም፥ እኩሌቶቹ በገሪዛን ተራራ ፊት ለፊት እኩሌቶቹም በጌባል ተራራ ፊት ለፊት ሆነው፥ የጌታን ቃል ኪዳን ታቦት በተሸከሙት በሌዋውያን ካህናት ፊት ለፊት፥ በታቦቱም ፊት በወዲህና በወዲያ ቆመው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ፥ እስራኤልያ ዛራቱ፥ አላጋቱ፥ ጭማቱ፥ ጋዳዋቱነ ዳናቱ ኡባይ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶኬዳ ሌዊያ ዛርያ ግድያ ቄሳቱዋ ስንን ቃላ ጫቁዋ ታቦታፐ ኡሸቻ ባጋናነ ሀድርሳ ባጋና ኤቄድኖ። ኡንቱንቱፐ ባጋ አሳይ ባረንቱ ዞኪያ ጋሪዛማ ግያ ደርያኮ ዛርና፥ ባጋ አሳይ ኤባላ ግያ ደርያኮ ዛሪደ ኤቄድኖ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ ቆማይ ሙሴ ካሰ አዛዜዳዋዳን፥ እስራኤልያ አሳ አንጃናዉ ሄዋዳን ሀኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode, Israa'eeliyaa Asay ubbay, Israa'eeliyaa zaratuu, allagatuu, c'imatuu, gadaawatuunne daannatu ubbay Med'ina Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkeedda Leewiyaa zariyaa gidiyaa k'eesatuwaa sintsan K'aalaa c'aak'uwa Taabootaappe ushechcha baggananne haddirssa baggana ek'k'eeddinno. Unttunttuppe bagga Asay barenttu zokkiiyaa Gariizaama giyaa deriyaakko zaarina, bagga Asay Eebaala giyaa deriyaakko zaariide ek'k'eeddinno. Unttunttu Med'ina Godaa k'oomay Muse kase azazeeddawaadan, Israa'eeliyaa asaa anjjanaw hewaadan haneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ubbay, bete asati, cimati, shuumetinne daannati ubbay GODAA Caaqo Qaala Taabotaa tookkida Lewe zare gidida qeeseta sinththan Caaqo Qaala Taabotaappe ushachcha baggaranne hadirsa baggara eqqida. GODAA aylle Musey kase azazida mala Isra7eele asaa anjjanaas isttafe bagga asay Garizaane zumaakko, bagga asay Eebaale zumaakko simmi eqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ፥ ቤቴ ኣሳቲ፥ ጪማቲ፥ ሹሜቲኔ ዳናቲ ኡባይ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ ሌዌ ዛሬ ጊዲዳ ቄሴታ ሲንን ጫቆ ቃላ ታቦታፔ ኡሻቻ ባጋራኔ ሃዲርሳ ባጋራ ኤቂዳ። ጎዳ ኣይሌ ሙሴይ ካሴ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣንጃናስ ኢስታፌ ባጋ ኣሳይ ጋሪዛኔ ዙማኮ፥ ባጋ ኣሳይ ኤባሌ ዙማኮ ሲሚ ኤቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ አንጃና መላ ጎዳ አይለይ ሙሰይ ኪትዳይሳዳ እስራኤለ አሳ ኡባይ፥ አሳ ጋደ አሳታ፥ ኤንታ ጭማት፥ ኤንታ ሹማትነ ዳይናት ኡባይ፥ ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ቶክዳ ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነታ ስንን ኡሻቻ ባጋንነ ሀድርሳ ባጋን ኤቅዶሶና። ኤንታፈ ባጋይ ጋርዛና ዙማ ስንን፥ ቃስ ባጋይ ኤባላ ደርያ ስንን ኤቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa anjana mela Godaa aylley Musey kiitidaysada Isra7eele asa ubbay, asa gade asata, enta cimati, enta shuumatinne daynnati ubbay, Godaa caaqo taabotiya tookida Leewe koche gidida kahineta sinthan ushacha bagganinne haddirsa baggan eqidosona. Entafe baggay Garzaana zuma sinthan, qassi baggay Ebaala deriya sinthan eqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል በሙሉ መጻተኛውም ሆነ ተወላጁ፣ ሽማግሌዎቻቸውም ሆኑ ሹማምታቸው እንዲሁም ዳኞቻቸው የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ወደ ተሸከሙት ሌዋውያን ካህናት ፊታቸውን አዙረው፣ በታቦቱ ግራና ቀኝ ቆመው ነበር። የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ እንዲባርኩ መመሪያ በሰጠ ጊዜ፣ አስቀድሞ ባዘዘው መሠረት፣ ግማሹ ሕዝብ በገሪዛን ተራራ፣ ግማሹ ደግሞ በጌባል ተራራ ፊት ለፊት ቆመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤልን ሕዝብ እንዲባርኩ ቀደም ብሎ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ ባዘዘው መሠረት እስራኤላውያን ሁሉና መጻተኞች ሽማግሌዎቻቸው፥ ሹሞቻቸውና ዳኞቻቸው የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ከተሸከሙት ከሌዋውያን ካህናት ፊት ለፊት ግራና ቀኝ እኩሌቶቹ ከጌሪዚም ተራራ ፊት ለፊት፥ እኩሌቶቹ ደግሞ ከኤባል ተራራ ፊት ለፊት ቆሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ደቂ እስራኤልን ዓበይትን ኣሕሉቕን ፈረድትን ምስኣቶም ዝነብሩ ባዕዳንን ኣብ መንፅር እቶም ታቦት ቃል ኪዳን እግዚኣብሄር ዝፆሩ ሌዋውያን ካህናት ብየማኖምን ብፀጋሞምን ደው በሉ። እቲ ህዝቢ ድማ ፍርቁ ብወገን እምባ ገሪዛን፥ ፍርቁ ድማ ብወገን እምባ ጌባል ቆመ። እዙይ ከዓ ኸምቲ ባርያ እግዚኣብሄር ሙሴ፥ ህዝቢ እስራኤል ክባረኹ እንተለዉ ዝኣዘዞም ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ኩሉ እስራኤልን ዓበይቱን መኳንንቱን ፈረዱን፡ ጓና ኸም ወዲ ዓዲ፡ ንታቦት በዝን በተን ኣብ መንጽር እቶም ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ዝጾሩ ሌዋውያን ካህናት፡ ከምቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ንህዝቢ እስራኤል ኪባረኹ ቕድም ዝአዘዞ፡ ፍሮም ብሸነኽ ከረን ዔባን ቆሙ። |