Joshua 8:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብቲ ኣእማን ድማ ቅዳሕ ናይቲ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝጸሓፎ ሕጊ ሙሴ ጸሓፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሁሉ ፊት በድ​ን​ጋ​ዮቹ ላይ ሙሴ የጻ​ፈ​ውን ይህን ሁለ​ተ​ኛ​ውን ሕግ በድ​ን​ጋ​ዮች ላይ ጻፈ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ሲያዩ በዚያ ስፍራ በድንጋዮቹ ላይ የሙሴን ሕግ ጻፈባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች እያዩ በዚያ ስፍራ በድንጋዮቹ ላይ የሙሴን ሕግ ጻፈባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ሳኣን እስራኤልያ አሳይ ጼልሽን፥ ኢያሱ ሙሴ ህግያ ዱቆዋ ሹቻ ቦላን ጻፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He sa'aan Israa'eeliyaa Asay s'eellishin, Iyyaasu Muse Higgiyaa duuk'k'owaa shuchchaa bollan s'aafeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy Musey xaafida Woga Maxaafaa Isra7eele asay xeellishin shuchcha bolla wooci xaafides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ሙሴይ ጻፊዳ ዎጋ ማጻፋ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጼሊሺን ሹቻ ቦላ ዎጪ ጻፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ፥ እስራኤለ አሳ ስንን፥ ሙሰ ህግያ ሹቻ ቦላ ዛሪድ ፃፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy, Isra7eele asaa sinthan, Muse higgiya shuchaa bolla zaari xaafis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም ሙሴ የጻፈውን የሕግ መጽሐፍ እስራኤላውያን እያዩ በድንጋዮች ላይ ቀረጸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ጽፎት የነበረውን የኦሪትን ሕግ ኢያሱ በእስራኤላውያን ፊት በድንጋይ ላይ ጻፈው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ሙሴ ዝፀሓፎ ሕጊ ኸዓ ኢያሱ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ኣብቲ ኣእማን ፀሓፎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሙሴ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝጸሐፎ ሕጊ፡ ንሱ ኸአ ከምኡ ኣብቲ ኣእማን ጸሐፎ።