Joshua 8:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ እተጻሕፈ፡ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ዝኣዘዞም፡ ሓደ እኳ ሓጺን ዘየልዕለሉ መሰውኢ ምሉእ ኣእማን እዩ። ኣብ ልዕሊኡ ድማ ንእግዚኣብሄር ዝሓርር መስዋእቲ ኣቕረቡ፡ መስዋእቲ ምስጋናውን የቕርቡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዘ፥ በሙሴም ሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፥ መሠዊያው ካልተወቀረና ብረት ካልነካው ድንጋይ ነበረ፤ በእርሱም ላይ ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀረበ፤ የደኅንነትንም መሥዋዕት ሠዋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዘ፥ በሙሴም ሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፥ መሠዊያው ካልተወቀረና ብረት ካልነካው ድንጋይ ነበረ፤ በእርሱም ላይ ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀረቡ፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት ሠዉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ባርያ ሙሴ የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዘ፥ በሙሴም ሕግ መጽሐፍ እንደተጻፈው፥ “መሠዊያው ካልተወቀረና ብረት ካልነካው ድንጋይ ነበረ”፤ በእርሱም ላይ ለጌታ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀረቡ፥ የአንድነትንም መሥዋዕት ሠዉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ቆማይ ሙሴ እስራኤልያ አሳ አዛዜዳዋዳንነ ሙሴ ህግያ ማጻፋን ጎዳዉ፥ ያርሽያ ሳአይ ማሰትቤናነ ብራታይ ቦችቤና ሹቻፐ ግምበቴዳ። አን መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሹዋነ እትፐተ ያርሹዋ ያርሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Godaa k'oomay Muse Israa'eeliyaa asaa azazeeddawaadaaninne Muse Higgiyaa mas'aafan Godaw, yarshshiyaa sa'ay masettibeennanne biratay bochchibeenna shuchchaappe gimbbetteedda. Aan Med'ina Godaw s'uuggiyaa yarshshuwaanne ittippetetsaa yarshshuwaa yarshsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA aylle Musey Isra7eele asaa azazida malanne Muse Woga Maxaafaan xaafettida mala yarshizasohozi masettonttanne biratay bochchontta shuchchafe keelettides. Izan GODAAS xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho yarshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኣይሌ ሙሴይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣዛዚዳ ማላኔ ሙሴ ዎጋ ማጻፋን ጻፌቲዳ ማላ ያርሺዛሶሆዚ ማሴቶንታኔ ቢራታይ ቦቾንታ ሹቻፌ ኬሌቲዴስ። ኢዛን ጎዳስ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ አይለይ ሙሰይ እስራኤለ አሳ ኪትዳይሳዳነ ህገ ማፃፋን ፃፈትዳይሳዳ፥ ያርሾ በሳ ማሰትቦናነ ብራት ቦችቦና ሹቻፈ ኬፅድ፥ እያ ቦላ ጎዳስ ፁሳ ያርሾነ እስፈተ ያርሾ ያርሽዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa aylley Musey Isra7eele asaa kiitidaysadanne higge maxaafan xaafetidaysada, yarsho bessaa masetiboonnanne birati bochiboona shuchafe keexidi, iya bolla Godaas xuussa yarshonne issifetetha yarsho yarshidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሠዊያውንም የሠራው የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ፣ እስራኤላውያንን ባዘዛቸው መሠረት ሲሆን፣ ይህንም የሠራው በሙሴ የሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው ባልተጠረበና የብረት መሣሪያ ባልነካው ድንጋይ ነው፤ በዚህም ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ፤ የኅብረት መሥዋዕትም ሠዉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ እስራኤላውያንን ባዘዘው መሠረት በሙሴ አማካይነት በተሰጠው የሕግ መጽሐፍ ውስጥ እንደ ተጻፈው ባልተጠረበና ብረት ባልነካው ድንጋይ መሠዊያ ሠርተው የሚቃጠል መሥዋዕትና የአንድነት ቊርባን አቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ባርያ እግዚኣብሄር ሙሴ ንደቂ እስራኤል ዝኣዘዞም፥ ከምቲ ኣብ መፅሓፍ ሕጊ ሙሴውን ተፅሒፉ ዘሎ፥ መሰውኢ ኻብ ዘይተወቕረ፥ ሓፂን ዘይነኽኦ ኣእማን ነበረ፤ ኣብ ልዕሊኡውን ንእግዚኣብሄር ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕረቡ፤ መስዋእቲ ምስጋናውን ሰውኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ዝአዘዞም፡ ከምቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ ኸአ ተጽሒፉ ዘሎ፡ መሰውኢ ኻብ ዘይተወቕረ፡ ሓጺን ዘይተንከዮ ኣእማን፡ ኣብኡ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ኣዕረጉ፡ መስዋእቲ ምስጋናውን ሰውኡ። |