Joshua 8:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱን ኵሎም ሰራዊት ውግእን ናብ ዓይ ኪጐዓዙ ተዳለዉ። እያሱ ድማ ሰላሳ ሽሕ ጀጋኑ መሪጹ ብለይቲ ሰደዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም፥ ተዋ​ጊ​ዎ​ቹም ሕዝብ ሁሉ ተነ​ሥ​ተው ወደ ጋይ ወጡ፤ ኢያ​ሱም ጽኑ​ዓን፥ ተዋ​ጊ​ዎ​ችና ኀያ​ላን የሆ​ኑ​ትን ሠላሳ ሺህ ሰዎች መረጠ፤ በሌ​ሊ​ትም ላካ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ሰልፈኞቹም ሁሉ ወደ ጋይ ሊወጡ ተነሡ፤ ኢያሱም ጽኑዓን ኃያላን የሆኑትን ሠላሳ ሺህ ሰዎች መረጠ በሌሊትም ሰደዳቸው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ተዋጊዎቹም ሁሉ ወደ ጋይ ሊወጡ ተነሡ፤ ኢያሱም ጽኑዓን ኃያላን የሆኑትን ሠላሳ ሺህ ሰዎች መረጠ በሌሊትም ሰደዳቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱነ ኦላንቻቱ ኡባይ አይ ካታማ ኦላናዉ ደንዴድኖ። ኢያሱ ባረ ኦላንቻቱዋ ግዶፐ ሀታሙ ሻአ ግድያ ምኖ ኦላንቻቱዋ ዶሪደ፥ ቃማን የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasunne olanchchatuu ubbay Ayi katamaa olanaw denddeeddino. Iyyaasu bare olanchchatuwaa giddoppe hattamu sha"a gidiyaa mino olanchchatuwaa dooriide, k'amman yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Iyaasoynne olanchchati ubbay Aye olanaas dendida. Iyaasoy ba olanchchata giddofe 30,000 gidiza mino olanchchata dooridi qammara yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢያሶይኔ ኦላንቻቲ ኡባይ ኣዬ ኦላናስ ዴንዲዳ። ኢያሶይ ባ ኦላንቻታ ጊዶፌ 30,000 ጊዲዛ ሚኖ ኦላንቻታ ዶሪዲ ቃማራ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እያሱይነ ኦላንቾት ኡባይ፥ ጋየ ካታማ ኦላናዉ ደንድዶሶና። እያሱይ ባ ኦላንቾታ ግዶፈ ሀስታሙ ሙኩሉ ግድያ ምኖ ኦላንቾታ ዶርድ ቃማ የድሸ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Iyyasuynne olanchoti ubbay, Gaye katamaa olanaw dendidosona. Iyyasuy ba olanchota giddofe hastamu mukulu gidiya mino olanchota dooridi qamma yeddishe,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ኢያሱና ሰራዊቱ በሙሉ ጋይን ለመውጋት ወጡ፤ ኢያሱም ምርጥ ከሆኑት ተዋጊዎቹ ሠላሳ ሺሕ ጦር አዘጋጅቶ በሌሊት ላካቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም፥ ኢያሱ ከወታደሮቹ ጋር በዐይ ላይ ዘመተ፤ ከሠራዊቱም የተሻለ ችሎታ ያላቸውን ሠላሳ ሺህ ወታደሮች መርጦ በሌሊት ሲልካቸው
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ምስ ኵሎም እቶም ተዋጋእቲ ሰባት ኮይኑ ንጋይ ክወግኣ ተስአ። ሰላሳ ሽሕ ሓያላት ጀጋኑ ሰባት ሓርዩ ድማ ኸምዙይ ኢሉ ኣዚዙ ብለይቲ ሰደዶም።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ኸአ ምስ ኩሉ እቲ ተዋጋኢ ህዝቢ ናብ ዓይ ኪድይብ ተንስኤ። እያሱ ድማ ሰላሳ ሽሕ ሓያላት ጀጋኑ ሰባት ሐርዩ ብለይቲ ሰደዶም።