Joshua 8:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ንኣይ ኣቃጺሉ ንዘለኣለም ኵምራ፡ ክሳዕ ሎሚ በረኻ ገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ከተማዋን በእሳት አቃጠላት፤ ዐመድም ሆነች፤ እስከ ዛሬም ድረስ ለዘለዓለሙ የሚኖርባት እንዳይኖር አደረጋት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ጋይን አቃጠላት፥ እስከ ዛሬም ድረስ ድብድባና በረሃ ለዘላለም አደረጋት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ጋይን አቃጠላት፥ እስከ ዛሬም ድረስ የፍርስራሽ ክምር ለዘለዓለም አደረጋት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ አይ ካታማ ጹግና ሀቼ ጋካናዉ ሹቻ ኬላ ግዲደ አት አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu Ayi katamaa s'uuggina hachche gakkanaw shuchchaa keelaa gidiide atti aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy Aye katamaa xuuggides; hach gakkanaas beettiza mala mernaas bidinththa doorenne bula kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ኣዬ ካታማ ጹጊዴስ፤ ሃች ጋካናስ ቤቲዛ ማላ ሜርናስ ቢዲን ዶሬኔ ቡላ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ጋየ ካታማ ፁግስ፤ ሄ ካታማይ ሀች ጋካናዉ ላለ ዶረነ አስ ባይና በሲ ግድድ አትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy Gaye katamaa xuuggis; he katamay hachi gakanaw laaletha doorenne asi baynna bessi gididi attis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኢያሱ ጋይን አቃጠላት፤ እስከ ዛሬ እንደሚታየውም ለዘላለም የዐመድ ቍልልና ባድማ አደረጋት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ የዐይን ከተማ በማቃጠል ለዘለዓለም ፍርስራሽ አድርጎ ተዋት፤ እስከ አሁንም ድረስ በዚህ ዐይነት ትገኛለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ንኸተማ ጋይ ብሓዊ ኣባራዓ፤ ክሳዕ ሎሚ ኸዓ ንዘለኣለም ኵምሪ ዑና ገበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ኸአ ንዓይ ብሓዊ ኣንደዳ፡ ክሳዕ ሎሚ ከአ ዑና ኹምራ ዘለኣለም ገበራ። |