Joshua 8:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ከምቲ እግዚኣብሄር ንእያሱ ዝኣዘዞ ቓል፡ ጥሪትን ምርኮን እታ ኸተማ ጥራይ እዩ ወሲዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኢያ​ሱን እን​ዳ​ዘ​ዘው የዚ​ያ​ችን ከተማ ከብ​ትና ምርኮ ሁሉ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ለራ​ሳ​ቸው ዘረፉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እግዚአብሔር ኢያሱን እንዳዘዘው ቃል የዚያችን ከተማ ከብትና ምርኮ እስራኤል ለራሳቸው ዘረፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ጌታ ኢያሱን ባዘዘው ቃል መሠረት የዚያችን ከተማ ከብትና ምርኮ ብቻ እስራኤል ለራሳቸው ዘረፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ ኢያሳ አዛዜዳዋዳን፥ እስራኤልያ አሳይ ሄ ካታማ መህያነ ደእያባ ባረንቶ አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'ina Goday Iyyaasa azazeeddawaadan, Israa'eeliyaa Asay he katamaa mehiyaanne de'iyaabaa barenttoo akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY Iyaaso azazida mala Isra7eele asay he katamayn diza medosatanne di7ida miishshata baas ekkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢያሶ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄ ካታማይን ዲዛ ሜዶሳታኔ ዲኢዳ ሚሻታ ባስ ኤኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ እያሱ ኪትዳይሳ መላ እስራኤለ አሳይ ሄ ካታማ መህያነ ሻሉዋ ባንታዉ ድእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday Iyyasu kiitidaysa mela Isra7eele asay he katamaa mehiyanne shaluwa bantaw di7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያንም እግዚአብሔር ኢያሱን ባዘዘው መሠረት፣ በከተማዪቱ ያገኙትን እንስሳትና ምርኮ ብቻ ለራሳቸው አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ለኢያሱ በነገረው መሠረት እስራኤላውያን በዚያች ያገኙትን የከብትና የሌላ ንብረት ምርኮ ሁሉ ለራሳቸው አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤል ከዓ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንኢያሱ ዝኣዘዞ፥ ጥሪትን ምርኮ እታ ኸተማን ጥራሕ ማሪኾም ንባዕላቶም ወሰዱ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንእያሱ ዝአዘዞ፡ ከብትን ምርኮ እታ ኸተማ እቲኣን ጥራይ ማሪኾም ወሰዱ።