Joshua 8:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ ድማ ኰነ፡ ኵሎም እቶም ኣብታ መዓልቲ እቲኣ ዝወደቑ፡ ሰብኡትን ኣንስትን፡ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ፡ ኵሎም ሰብኡት ዓይ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የወደቁት ሁሉ ወንድም፥ ሴትም፥ የጋይ ሰዎች ሁሉ ዐሥራ ሁለት ሺህ ነፍስ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን የወደቁት ሁሉ ወንድም ሴትም የጋይ ሰዎች ሁሉ አሥራ ሁለት ሺህ ነፍስ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን የሞቱት ሁሉ ወንድም ሴትም የጋይ ሰዎች ሁሉ ዐሥራ ሁለት ሺህ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ አይ ካታማ አሳይ አቱማዌነ ማጫዌ ኡባይ ዉር ሀይቄዳ፤ ሀይቄዳ አሳይ ኡባይ ታማነ ላኡ ሻአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Ayi katamaa Asay attumawenne mac'c'awe ubbay wuri hayk'k'eedda; hayk'k'eedda Asay ubbay tammanne laa"u sha"a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Aye asay ubbay hayqqides; hayqqida asa ubbaa qooday 12,000 gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኣዬ ኣሳይ ኡባይ ሃይቂዴስ፤ ሃይቂዳ ኣሳ ኡባ ቆዳይ 12,000 ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ጋየ ካታማን ሀይቅዳ አደይነ ማጭ ታማነ ናምኡ ሙኩላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Gaye kataman hayqida addeynne macci tammanne nam7u mukula. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ዕለት የጋይ ሰዎች ሁሉ ዐለቁ፤ የወንዶቹና የሴቶቹም ብዛት ዐሥራ ሁለት ሺሕ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ቀን የሞቱት የዐይ ወንዶችና ሴቶች ዐሥራ ሁለት ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም በታ መዓልቲ እቲኣ ዝወደቑ ደቂ ጋይ፥ ካብ ሰብኣይን ካብ ሰበይትን፥ ኵሎም ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ነፍሲ ኾኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም በታ መዓልቲ እቲኣ ዝወደቑ ኹሎም፡ ካብ ሰብኣይን ካብ ሰበይትን ኩሎም ሰብ ዓይ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ኮኑ። |