Joshua 8:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ ድማ ኰነ፡ ኵሎም እቶም ኣብታ መዓልቲ እቲኣ ዝወደቑ፡ ሰብኡትን ኣንስትን፡ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ፡ ኵሎም ሰብኡት ዓይ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን የወ​ደ​ቁት ሁሉ ወን​ድም፥ ሴትም፥ የጋይ ሰዎች ሁሉ ዐሥራ ሁለት ሺህ ነፍስ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን የወደቁት ሁሉ ወንድም ሴትም የጋይ ሰዎች ሁሉ አሥራ ሁለት ሺህ ነፍስ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን የሞቱት ሁሉ ወንድም ሴትም የጋይ ሰዎች ሁሉ ዐሥራ ሁለት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ አይ ካታማ አሳይ አቱማዌነ ማጫዌ ኡባይ ዉር ሀይቄዳ፤ ሀይቄዳ አሳይ ኡባይ ታማነ ላኡ ሻአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Ayi katamaa Asay attumawenne mac'c'awe ubbay wuri hayk'k'eedda; hayk'k'eedda Asay ubbay tammanne laa"u sha"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas Aye asay ubbay hayqqides; hayqqida asa ubbaa qooday 12,000 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ኣዬ ኣሳይ ኡባይ ሃይቂዴስ፤ ሃይቂዳ ኣሳ ኡባ ቆዳይ 12,000 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ጋየ ካታማን ሀይቅዳ አደይነ ማጭ ታማነ ናምኡ ሙኩላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Gaye kataman hayqida addeynne macci tammanne nam7u mukula.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያች ዕለት የጋይ ሰዎች ሁሉ ዐለቁ፤ የወንዶቹና የሴቶቹም ብዛት ዐሥራ ሁለት ሺሕ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ቀን የሞቱት የዐይ ወንዶችና ሴቶች ዐሥራ ሁለት ሺህ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም በታ መዓልቲ እቲኣ ዝወደቑ ደቂ ጋይ፥ ካብ ሰብኣይን ካብ ሰበይትን፥ ኵሎም ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ነፍሲ ኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም በታ መዓልቲ እቲኣ ዝወደቑ ኹሎም፡ ካብ ሰብኣይን ካብ ሰበይትን ኩሎም ሰብ ዓይ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ኮኑ።