Joshua 8:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻልኣይ ድማ ካብታ ኸተማ ወጺኡ ኣንጻርኦም ወጸ። ኣብ ማእከል እስራኤል ድማ ገሊኦም በቲ ሓደ ሸነኽ ገሊኦም ድማ በቲ ኻልእ ሸነኽ ነበሩ። ንሳቶም ከኣ ስዒሮምዎም፡ ሓደ ኻባታቶም ከኣ ሓደ እኳ ኺተርፍን ኬምልጥን ኣይፈቐዱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያም ከከተማ ወጥተው ተቀበሉአቸው፤ በእስራኤል ልጆች ሠራዊት መካከልም አገቡአቸው፤ እኒያ ከወዲያ፥ እኒህም ከወዲህ ሆነው አንድ እንኳን ሳይቀርና ሳያመልጥ ገደሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌሎቹም በላያቸው ከከተማይቱ ወጡ፤ የጋይም ሰዎች በእስራኤል መካከል ሆኑ፥ እስራኤልም ከበቡአቸው፤ አንድ እንኳ ሳይቀር ሳያመልጥም ገደሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌሎቹም በእነርሱ ላይ ከከተማይቱ ወጡ፤ የጋይም ሰዎች በእስራኤል መካከል ሆኑ፥ እስራኤልም ከበቡአቸው፤ አንድ እንኳ ሳይቀር ሳያመልጥም ገደሉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙግ ኡቴዳ ኦላንቻቱካ ካታማፐ ኡንቱንቱ ቦላ ከሴድኖ። ያትና፥ አይ ኦላንቻቱ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋን ላኡ ባጋና ድረቴድኖ። እት አሳይነ ፓጻ አተናን ዎይ ከስ አከናን ኡባ ዎ ዉርሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muggi utteedda olanchchatuukka katamaappe unttunttu bolla keseeddino. Yaatina, Ayi olanchchatuu Israa'eeliyaa olanchchatuwaan laa"u baggana diretteeddino. Itti asaynne pas'a attenan woy kessi akkenan ubbaa wod'i wursseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zamadi uttida olanchchatikka katamayppe istta bolla kezida. Hessa gishshas Isra7eele olanchchati istta yaara haara giddoththidi dippi histtida; issi asikka attibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛማዲ ኡቲዳ ኦላንቻቲካ ካታማይፔ ኢስታ ቦላ ኬዚዳ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ኢስታ ያራ ሃራ ጊዶዲ ዲፒ ሂስቲዳ፤ ኢሲ ኣሲካ ኣቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማ ገልድ ኦይክዳ ኦላንቾትካ ካታማፐ ኤንታ ቦላ ከይዶሶና። ያትን፥ ጋየ አሳይ እስራኤለ ኦላንቾታን ኡባ ባጋራ ተቀትዳ ግሾ፥ እሶይካ አቶና ዎይኮ ከስ ኤኮና ኡባ ዎድ ዉርስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katamaa gelidi oykida olanchotika katamaape enta bolla keyidosona. Yaatin, Gaye asay Isra7eele olanchotan ubba baggara teqetida gisho, issoyka attona woyko kessi ekonna ubbaa wodhidi wursidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያደፈጡትም ሰዎች እንደዚሁ ከከተማዪቱ ወጥተው መጡባቸው። ስለዚህ እስራኤላውያን በዚያም በዚህም ስለ ከበቧቸው የጋይን ሰዎች ከመካከል አደረጓቸው፤ እስራኤላውያንም ሰዎቹን ፈጇቸው፤ አንድ እንኳ የተረፈ ወይም ያመለጠ አልነበረም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ከተማይቱም ገብተው የነበሩት እስራኤላውያን ወደ እነርሱ ወርደው የጦርነቱ ተካፋዮች ሆኑ፤ ስለዚህም የዐይን ሰዎች የተወሰኑ እስራኤላውያን በአንድ በኩል፥ ሌሎች ደግሞ በሌላ በኩል ከበዋቸው ስለ ነበረ ወደየትም ለማምለጥ አልቻሉም። ከእነርሱም አንድ እንኳ እንዳያመልጥ ወይም በሕይወት እንዳይኖር ሁሉንም ፈጁአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካልኦትውን ካብ ከተማ ናብኣቶም ወፁ። ሽዑ እዚኣቶም በዙይ፥ እቲኣቶም ከዓ በቱይ ስለ ዝኸበብዎም፥ ደቂ ጋይ ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል ኮኑ። ደቂ እስራኤል ድማ፥ ካብ ህዝቢ ጋይ ሓደኳ እንተየምለጦም ቀተልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲኣቶም ከአ ኪቀባበልዎም ካብ ከተማ ወጹ። ሽዑ እዚኣቶም በዚ፡ እቲኣቶም ከአ በቲ፡ ኣብ ማእከል እስራኤል ኮነ። ንሳቶም ድማ፡ ሓደ እኳ ኸየትረፉን ከየምለቑን፡ ቀተልዎም። |