Joshua 8:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ዓይ ብድሕሪኦም ምስ ጠመቱ፡ ትኪ እታ ኸተማ ናብ ሰማይ ከም ዝዓረገ ረኣዩ፡ ካብዚን በቲን ኪሃድሙ ኸኣ ሓይሊ ኣይነበሮምን። እቶም ናብ በረኻ ዝሃደሙ ህዝቢ ድማ ናብቶም ሰጐጕቲ መለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጋይም ሰዎች ወደ ኋላቸው ዞረው በተመለከቱ ጊዜ የከተማዪቱ ጢስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አዩ፤ ወዲህና ወዲያ መሸሽ አልቻሉም፤ ወደ ምድረ በዳም የሸሹ ሕዝብ በሚያሳድዱአቸው ላይ ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጋይም ሰዎች ወደ ኋላቸው ዞረው የከተማይቱ ጢስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አዩ፥ ወዲህና ወዲያም መሸሽ አልቻሉም፤ ወደ ምድረ በዳም የሸሹ ሕዝብ በሚያሳድዱአቸው ላይ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጋይም ሰዎች ወደ ኋላቸው ዞረው የከተማይቱ ጢስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አዩ፤ ወደ ምድረ በዳም የሸሸው ሕዝብ በሚያሳድዱአቸው ላይ ስለ ተመለሱ ወዲህና ወዲያም መሸሽ አልቻሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አይ ካታማ አሳይ ጉየ ስሚደ ጼልያ ዎደ፥ ካታማ ጩዋይ ሳሉዋ ከሴዳዋ በኤድኖ፤ ሽን ያነ ሃነ ባቃታናዉ ዳንዳይበይክኖ። አያዉ ጎፐ፥ ባዙዋ ባቃቴዳ እስራኤልያ አሳይ ባረና የደርሴዳ ኡንቱንቱ ቦላ ጉየ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayi katamaa Asay guyye simmiide s'eelliyaa wode, katamaa c'uway saluwaa kesseeddawaa be'eeddino; shin yaanne haanne bak'atanaw danddayibeykkino. Ayaw gooppe, bazuwaa bak'ateedda Israa'eeliyaa Asay barena yedersseedda unttunttu bolla guyye simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aye asay guye simmidi xeellishin katamayppe cuway salo kezizayssa be7ida. Bazzo baqatida Isra7eele asay istta bolla haa simmi wodhdhida gishshas isttas bizasoy dhaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዬ ኣሳይ ጉዬ ሲሚዲ ጼሊሺን ካታማይፔ ጩዋይ ሳሎ ኬዚዛይሳ ቤኢዳ። ባዞ ባቃቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢስታ ቦላ ሃ ሲሚ ዎዳ ጊሻስ ኢስታስ ቢዛሶይ ይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋየ ካታማ አሳይ ጉየ ስሚድ ፄልያ ዎደ፥ ካታማ ጩያይ ሳሎ ደንድሽን በእዶሶና። መላ ቢታ ባቃትዳ እስራኤለ አሳይ፥ ባንታና የደያ አሳ ቦላ ጉየ ስምዳ ግሾ፥ ኤንቲ አዉ ባጋራካ ከስ ኤካናዉ ዳንዳእቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaye katamaa asay guye simmidi xeelliya wode, katamaa cuyay salo dendishin be7idosona. Mela biitta baqatida Isra7eele asay, bantana yedethiya asaa bolla guye simmida gisho, enti awu baggaraka kessi ekanaw danda7ibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጋይ ሰዎች ወደ ኋላ ዞረው ሲመለከቱ የከተማዪቱ ጢስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አዩ፤ ወደ ምድረ በዳ ይሸሹ የነበሩት እስራኤላውያን ፊታቸውን ስላዞሩባቸውም፣ በየትኛውም በኩል ማምለጫ መንገድ አልነበራቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዐይ ከተማ ሰዎችም ወደ ኋላ መለስ ብለው ባዩ ጊዜ የከተማይቱ ጢስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አዩ፤ ወደ ምድረ በዳ የሸሹት እስራኤላውያን በአሳዳጆቻቸው ላይ ስለ ተመለሱባቸው፥ በየትም በኩል ለማምለጥ አልቻሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ናይ ጋይ ሰባት፥ ንድሕሪኦም ግልፅ እንተ በሉ፥ እንሆ ትኪ ኻብታ ኸተማ ንሰማይ ክወፅእ ረአዩ። ሽዑ ናብዙይ ኮነ ናብቱይ ክሃድሙ ኣይከኣሉን። እቶም ንምድረ በዳ ኣቢሎም ዝሃደሙ ህዝቢ እስራኤል ናብኣቶም ኣቢሎም ተመሊሶም ነበሩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰብ ዓይ ንድሕሪኦም ግልጽ እንተ በሉ፡ እንሆ ኸአ፡ ትኪ እታ ኸተማ ንሰማይ ኪድይብ ረአዩ፡ ሽዑ ናብዚ ኾነ ናብቲ ኺሀድሙ ኽእለት ኣይነበሮምን፡ እቶም ንበረኻ ኣቢሎም ዝሀድሙ ህዝቢ ኸኣአ ናብቶም ሰጎጎቶም ኣቢሎም ተመልሱ። |