Joshua 8:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ዓይ ድማ ነዚ ምስ ረኣየ፡ ቀልጢፎምን ኣንጊሆምን ወድኡ፣ እቶም ሰብ እታ ኸተማ ድማ ንሱን ብዘሎ ህዝቡን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ወጹ። ብድሕሪ እታ ኸተማ ግና ሓሰውቲ ኣብ ድብያ ከም ዝነበሩ ኣይፈለጠን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጋ​ይም ንጉሥ በሰማ ጊዜ ፈጥኖ ሄደ። የከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ሰዎች ወጡ፤ እር​ሱና ሕዝ​ቡም ሁሉ በተ​ወ​ሰ​ነው ጊዜ በዓ​ረባ ፊት ባለው አንድ ስፍራ እስ​ራ​ኤ​ልን በጦ​ር​ነት ተቀ​በ​ሉ​አ​ቸው፤ እርሱ ግን ከከ​ተ​ማ​ዪቱ በስ​ተ​ኋላ እንደ ተደ​በቁ አያ​ው​ቅም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጋይም ንጉሥ ባየ ጊዜ የከተማይቱ ሰዎች ቸኵለው በማለዳ ተነሡ፤ እርሱና ሕዝቡም ሁሉ በተወሰነው ጊዜ በዓረባ ፊት ወዳለው ወደ አንድ ስፍራ እስራኤልን በሰልፍ ለመገናኘት ወጡ፤ ከከተማይቱ በስተ ኋላ ግን ድብቅ ጦር እንዳለ አያውቅም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጋይም ንጉሥ ይህን ባየ ጊዜ እርሱና የከተማይቱ ሰዎች ሁሉ ቸኩለው በማለዳ ተነሡ፤ እርሱና ሕዝቡም ሁሉ በተወሰነው ጊዜ በዓረባ ፊት ለፊት ወዳለው ወደ አንድ ስፍራ እስራኤልን በጦርነት ለመግጠም ወጡ፤ ከከተማይቱ በስተ ኋላ ግን ድብቅ ጦር እንዳለ አያውቅም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አይ ካታማ ካቲ ሄዋ በኤዳ ዎደ፥ እነ አ ኦላንቻቱነ ኡባይ ጉራን ኤሌል ደንዲደ፥ አራብያ ዱገ አፍያ ኦግያ ኦይቂደ፥ እስራኤልያ አሳና ኦላ ጋከታናዉ ዬድኖ፤ ሽን ካቲ ካታማፐ ጉየ ባጋና ሙግ ኡቴዳ ኦላንቻቱ ደእያዋ ኤርቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayi katamaa kaatii hewaa be"eedda wode, inne Aa olanchchatuunne ubbay guuran elleelli denddiide, Arabiyaa duge afiyaa ogiyaa oyk'k'iide, Israa'eeliyaa asaana olaa gaketanaw yeeddino; shin kaatii katamaappe guyye baggana muggi utteedda olanchchatuu de'iyaawaa eribeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aye dere kawoy hessa be7idi izinne iza olanchchati ubbay Isra7eele asaa olanaas Arabeppe sinththa baggara dizasoho yida. Gido attiin kawozi katamayppe guye baggara zamadi naagizayti dizayssa eribeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዬ ዴሬ ካዎይ ሄሳ ቤኢዲ ኢዚኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኡባይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦላናስ ኣራቤፔ ሲን ባጋራ ዲዛሶሆ ዪዳ። ጊዶ ኣቲን ካዎዚ ካታማይፔ ጉዬ ባጋራ ዛማዲ ናጊዛይቲ ዲዛይሳ ኤሪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋየ ካታማ ካዎይ ሄሳ በእዳ ዎደ፥ ባ ኦላንቾታ ኡባ ኤክድ፥ እስራኤለ አሳራ ኦለታናዉ ደምባ ቢታ ከይዶሶና። ሽን ካዎይ ካታማፐ ጉየ ባጋራ ቆሰት ኡትዳ ኦላንቾት ደኤይሳ ኤርቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaye katamaa kawoy hessa be7ida wode, ba olanchota ubbaa ekidi, Isra7eele asaara oletanaw demba biitta keyidosona. Shin kawoy katamaape guye baggara qoseti uttida olanchoti de7eysa eribeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጋይ ንጉሥ ይህን ባየ ጊዜ እርሱና የከተማዪቱ ወንዶች ሁሉ ማልደው በመገሥገሥ፣ እስራኤልን ለመውጋት ከዓረባ ፊት ለፊት ወደሚገኘው ስፍራ መጡ፤ ንጉሡ ግን ከከተማዪቱ በስተ ጀርባ ያደፈጠ ኀይል የሚጠባበቀው መሆኑን አያውቅም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዐይ ንጉሥ ይህን በአየ ጊዜ እርሱና የከተማው ሕዝብ እስራኤልን በጦርነት ለመግጠም ወደ ዓራባ ፊት ለፊት ወጡ። ከከተማው በስተጀርባ በኩል የደጀን ጦር መኖሩን አላወቁም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ጋይ ንጉስ እዙይ ምስ ረአየ፥ ንሱን ሰብ እታ ኸተማን ቀልጢፎም ኣንጊሆም ተስኡ እሞ፥ በቲ ዝተወሰነ ጊዜ ንእስራኤል ክወግእዎም ናብ ቅድሚ እቲ ዓረባ ወፁ። ብድሕሪ እታ ኸተማ ሕቡእ ሓይሊ ኸም ዘሎ ግና ኣይፈለጡን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ ንጉስ ዓይ እዚ ምስ ረአየ፡ ሰብ እታ ኸተማ ቐልጢፎም ኣንጊሆም ተንስኡ እሞ፡ ንሱን ህዝቡን፡ ብጊዜኡ ንእስራኤል ንውግእ ኪቃባበልዎም፡ ናብ ቅድሚ እቶ ጎልጎል ወጹ፡ ብድሕሪ እታ ኸተማ ደቢቖምሉ ኸም ዘለው ግና ኣይፈለጠን ነበረ።