Joshua 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከነኣናውያንን ኵሎም ነበርቲ እታ ሃገርን ብዛዕባኣ ሰሚዖም ኪኸብቡና እዮም እሞ፡ ንስምና ኻብ ምድሪ ኺቘርጽዎ እዮም። ነቲ ዓቢ ስምካከ እንታይ ክትገብረሉ ኢኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከነዓናውያንም፥ በምድሪቱም የሚኖሩ ሁሉ ሰምተው ይከብቡናል፤ ከምድርም ያጠፉናል፤ ለታላቁ ስምህም የምታደርገው ምንድር ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከነዓናውያንም በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ሰምተው ይከብቡናል፥ ስማችንንም ከምድር ያጠፋሉ፤ ለታላቁ ስምህም የምታደርገው ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከነዓናውያንም በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ሰምተው ይከብቡናል፥ ስማችንንም ከምድር ያጠፋሉ፤ ለታላቁ ስምህም የምታደርገው ምንድነው?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካናነቱነ ሀ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ ሀ የዉዋ ስሲደ፥ ኑና ዶዳናዋንታ፤ ጋድያፐካ ይሳናዋንታ። ስም፥ ነ ዎልቃማ ሱንዉ ኔን ኦያባይ አዬ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kanaanetuunne ha biittan de'iyaa Asay ubbay ha yewuwaa sisiide, nuuna dooddanawantta; gadiyaappekka d'ayssanawantta. Simmi, ne wolk'k'aama suntsaw neeni ootsiyaabay ayee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kanaane asaynne ha biittan diza hara asay wuri ha yo7oza siyidi nuna dooddana; biitta bollafe nu sunth dhayssana; histtiin ne gita sunththaa gishshas gaada ne ay ooththanee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካናኔ ኣሳይኔ ሃ ቢታን ዲዛ ሃራ ኣሳይ ዉሪ ሃ ዮኦዛ ሲዪዲ ኑና ዶዳና፤ ቢታ ቦላፌ ኑ ሱን ይሳና፤ ሂስቲን ኔ ጊታ ሱን ጊሻስ ጋዳ ኔ ኣይ ኦኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካናነትነ ሀ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ፥ ሄሳ ስእድ፥ ኑና ተቅድ፥ ቢታፈ ይሳና። ያትን፥ ነ ግታ ሱን ግሾ ነ ኦናይ አይቤ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kanaanetinne ha biittan de7iya asa ubbay, hessa si7idi, nuna teqidi, biittafe dhaysana. Yaatin, ne gita sunthaa gisho ne oothanay aybee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከነዓናውያንና ሌሎቹ የምድሪቱ ነዋሪዎች ሁሉ ይህን ሲሰሙ ይከቡናል፤ ስማችንንም ከምድር ገጽ ያጠፉታል፤ እንግዲህ ስለ ታላቁ ስምህ ስትል የምታደርገው ምንድን ነው?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከነዓናውያንና ሌሎችም በዚህች ምድር የሚኖሩት ሁሉ ይህን ነገር ይሰማሉ፤ ስለዚህም ዙሪያችንን ከበው ሁላችንንም ይፈጁናል፤ ታዲያ ስለ ክብርህ የምታደርገው ምንድን ነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከነዓናውያንን ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ዅሎምን ነዙይ ሰሚዖም ክኸቡና እዮም፤ ስምና ድማ ኻብ ምድሪ ኸጥፍኡ እዮም። ነቲ ዓብዪ ስምካ ደኣ እትገብሮ እንታይ እዩ?” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከነኣናውያንን ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹሎምን፡ ኪሰምዑ እዮም እሞ ኪኸቡና፡ ስምና ድማ ካብ ምድሪ ኼጽንቱ እዮም። ነቲ ዓብዩ ስምካ ደአ እንታይ ክትገብር ኢኻ፡ |