Joshua 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከነኣናውያንን ኵሎም ነበርቲ እታ ሃገርን ብዛዕባኣ ሰሚዖም ኪኸብቡና እዮም እሞ፡ ንስምና ኻብ ምድሪ ኺቘርጽዎ እዮም። ነቲ ዓቢ ስምካከ እንታይ ክትገብረሉ ኢኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከነ​ዓ​ና​ው​ያ​ንም፥ በም​ድ​ሪ​ቱም የሚ​ኖሩ ሁሉ ሰም​ተው ይከ​ብ​ቡ​ናል፤ ከም​ድ​ርም ያጠ​ፉ​ናል፤ ለታ​ላቁ ስም​ህም የም​ታ​ደ​ር​ገው ምን​ድር ነው?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከነዓናውያንም በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ሰምተው ይከብቡናል፥ ስማችንንም ከምድር ያጠፋሉ፤ ለታላቁ ስምህም የምታደርገው ምንድር ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከነዓናውያንም በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ሰምተው ይከብቡናል፥ ስማችንንም ከምድር ያጠፋሉ፤ ለታላቁ ስምህም የምታደርገው ምንድነው?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካናነቱነ ሀ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ ሀ የዉዋ ስሲደ፥ ኑና ዶዳናዋንታ፤ ጋድያፐካ ይሳናዋንታ። ስም፥ ነ ዎልቃማ ሱንዉ ኔን ኦያባይ አዬ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kanaanetuunne ha biittan de'iyaa Asay ubbay ha yewuwaa sisiide, nuuna dooddanawantta; gadiyaappekka d'ayssanawantta. Simmi, ne wolk'k'aama suntsaw neeni ootsiyaabay ayee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kanaane asaynne ha biittan diza hara asay wuri ha yo7oza siyidi nuna dooddana; biitta bollafe nu sunth dhayssana; histtiin ne gita sunththaa gishshas gaada ne ay ooththanee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካናኔ ኣሳይኔ ሃ ቢታን ዲዛ ሃራ ኣሳይ ዉሪ ሃ ዮኦዛ ሲዪዲ ኑና ዶዳና፤ ቢታ ቦላፌ ኑ ሱን ይሳና፤ ሂስቲን ኔ ጊታ ሱን ጊሻስ ጋዳ ኔ ኣይ ኦኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካናነትነ ሀ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ፥ ሄሳ ስእድ፥ ኑና ተቅድ፥ ቢታፈ ይሳና። ያትን፥ ነ ግታ ሱን ግሾ ነ ኦናይ አይቤ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kanaanetinne ha biittan de7iya asa ubbay, hessa si7idi, nuna teqidi, biittafe dhaysana. Yaatin, ne gita sunthaa gisho ne oothanay aybee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከነዓናውያንና ሌሎቹ የምድሪቱ ነዋሪዎች ሁሉ ይህን ሲሰሙ ይከቡናል፤ ስማችንንም ከምድር ገጽ ያጠፉታል፤ እንግዲህ ስለ ታላቁ ስምህ ስትል የምታደርገው ምንድን ነው?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከነዓናውያንና ሌሎችም በዚህች ምድር የሚኖሩት ሁሉ ይህን ነገር ይሰማሉ፤ ስለዚህም ዙሪያችንን ከበው ሁላችንንም ይፈጁናል፤ ታዲያ ስለ ክብርህ የምታደርገው ምንድን ነው?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከነዓናውያንን ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ዅሎምን ነዙይ ሰሚዖም ክኸቡና እዮም፤ ስምና ድማ ኻብ ምድሪ ኸጥፍኡ እዮም። ነቲ ዓብዪ ስምካ ደኣ እትገብሮ እንታይ እዩ?” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ከነኣናውያንን ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኹሎምን፡ ኪሰምዑ እዮም እሞ ኪኸቡና፡ ስምና ድማ ካብ ምድሪ ኼጽንቱ እዮም። ነቲ ዓብዩ ስምካ ደአ እንታይ ክትገብር ኢኻ፡