Joshua 7:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ክዳውንቱ ቀዲዱ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ብገጹ ናብ ምድሪ ተደፍአ፡ ንሱን ዓበይቲ እስራኤልን ድማ ኣብ ርእሶም ሓመድ ደርበዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ልብ​ሱን ቀደደ፤ እር​ሱና የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ፊት እስከ ማታ ድረስ በግ​ን​ባ​ራ​ቸው ተደፉ፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ላይ ትቢያ ነሰ​ነሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ልብሱን ቀደደ፥ እርሱና የእስራኤልም ሽማግሌዎች በእግዚአብሔር ታቦት ፊት እስከ ማታ ድረስ በግምባራቸው ተደፉ፤ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነሰነሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ልብሱን ቀደደ፥ እርሱና የእስራኤልም ሽማግሌዎች በጌታ ታቦት ፊት እስከ ማታ ድረስ በግምባራቸው ተደፍተው ሰገዱ፤ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነሰነሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ ካዮቲደ፥ ባረ ማዩዋ ፔደ ጾሳ ታቦታ ስንን ኦማርስ ጋካናዉ ጉፋኔዳ። እስራኤልያ ጭማቱካ አዋዳን ሀኔድኖ፤ ባረንቱ ሁጲያንካ ባና ቆሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu kayyottiide, bare mayuwaa peed'iide S'oossaa Taabootaa sintsan omarssi gakkanaw guufanneedda. Israa'eeliyaa c'imatuukka aawaadan haneeddino; barenttu huup'iyankka baanaa k'oleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyaasoy ba may7o daakkides; histtidi GODAA Taabotaa sinththan omars gakkanaas gufannides. Isra7eele cimatikka hessa mala hanida; ba hu7enkka gudulla makkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢያሶይ ባ ማይኦ ዳኪዴስ፤ ሂስቲዲ ጎዳ ታቦታ ሲንን ኦማርስ ጋካናስ ጉፋኒዴስ። ኢስራኤሌ ጪማቲካ ሄሳ ማላ ሃኒዳ፤ ባ ሁኤንካ ጉዱላ ማኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያንን፥ እያሱይነ እስራኤለ ጭማት አዛንድ፥ ባንታ ማኡዋ ዳክዶሶና። ጎዳ ታቦትያ ስንን ኦማርስ ጋካናዉ ጉፋንዶሶና። ባንታ ሁጰን ብዶ ቆልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaanin, Iyyasuynne Isra7eele cimati azzanidi, banta ma7uwa daakidosona. Godaa taabotiya sinthan omarsi gakanaw gufannidosona. Banta huuphen bido qolidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ኢያሱ ልብሱን ቀደደ፤ በእግዚአብሔርም ታቦት ፊት በግንባሩ ተደፋ፤ የእስራኤል ሽማግሌዎችም እንደዚሁ አደረጉ፤ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነሰነሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱና የእስራኤል መሪዎች በሐዘን ልብሳቸውን ቀደዱ፤ በእግዚአብሔርም ታቦት ፊት እስከ ማታ ድረስ በግንባራቸው ተደፉ፤ ሐዘናቸውን ለመግለጥ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነሰነሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱውን ክዳኑ ቐደደ፤ ንሱን ዓበይቲ እስራኤልን ድማ፥ ኣብ ኣራእሶም ሓመድ ነስኒሶም፥ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ብገፆም ናብ ምድሪ ተደፍኡ፤ ክሳዕ ምሸትውን ፀንሑ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱን እቶም ዓበይቲ እስራኤልን ድማ ክዳውንቶም ቀዲዶም፡ ኣብ ኣራእሶም ድማ ሓመድ ነስኒሶም፡ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ክሳዕ ምሸት ብገጾም ናብ ምድሪ ተደፍኡ።