Joshua 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ዓይ ድማ ካብ ቅድሚ ኣፍ ደገ ናብ ሰባሪም ሰጐጎምዎምን ኣብ ምውራድ ስለ ዝሰዓርዎምን፡ ንኣስታት ሰላሳን ሽዱሽተን ሰብኡት ሰዓሩ። ስለዚ ልቢ እቶም ህዝቢ ቀሊጡ ከም ማይ ኰነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጋይ ሰዎችም ከእነርሱ ሠላሳ ስድስት ሰዎችን ገደሉ፤ ከበሩ ጀምረው እስከ አጠፉአቸው ድረስ አባረሩአቸው፤ በቍልቍለቱም ገደሉአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ደነገጠ፤ እንደ ውኃም ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጋይም ሰዎች ከእነርሱ ሠላሳ ስድስት ያህል ሰዎችን መቱ፤ ከበሩ እስከ ሸባሪም ድረስ አባረሩአቸው በቍልቍለቱም መቱአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀለጠ፥ እንደ ውኃም ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጋይም ሰዎች ከእነርሱ ሠላሳ ስድስት ያህል ሰዎችን ገደሉ፤ ከበሩ እስከ ሸባሪም ድረስ አባረሩአቸው በቁልቁለቱም ላይ ሳሉ መቱአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀለጠ፥ እንደ ውኃም ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አይ ካታማ ድርሳ ፐንግያፐ ዶሚደ፥ ሹቻ ቆእያ ሳኣ ጋካናዉ እስራኤልያ አሳ የደርሴድኖ፤ ደርያ ዱገን ሀታማነ ኡሱፑን ግድያ አሳ ዎድኖ። ሄዋን አሳ ዎዛናይ ኮልዲደ፥ ሃ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayi katamaa dirssaa penggiyaappe doommiide, shuchchaa k'oo'iyaa sa'aa gakkanaw Israa'eeliyaa asaa yedersseeddino; deriyaa dugetsan hattamanne usuppun gidiyaa asaa wod'eeddino. Hewan asaa wozanay kolddiide, haatsaa kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aye katama asay Isra7eele asaa katamaa gimbe pengefe biidi Shibaarme gakkanaas dugunththaan gooddishe shocides; isttafe 36 as wodhida; hessan asaa wozinay seeridi haaththa mala gukkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዬ ካታማ ኣሳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ካታማ ጊምቤ ፔንጌፌ ቢዲ ሺባርሜ ጋካናስ ዱጉንን ጎዲሼ ሾጪዴስ፤ ኢስታፌ 36 ኣስ ዎዳ፤ ሄሳን ኣሳ ዎዚናይ ሴሪዲ ሃ ማላ ጉኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋየ ካታማ አሳይ እስራኤለ አሳፐ ሀስታማነ ኡሱፑን አሳ ዎድ፥ ካታማ ድርሳ ፐንግያፈ ዶምድ፥ ሸባርመ ጋካናዉ እስራኤለ አሳ ዎሸ ጎድዶሶና። እስራኤለ አሳ ዎዛናይ ትልእድ፥ ሃ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaye katamaa asay Isra7eele asaape hastamanne usupun asaa wodhidi, katamaa dirsaa pengiyafe doomidi, Shebarime gakanaw Isra7eele asaa wodhishe goodidosona. Isra7eele asaa wozanay til7idi, haathe gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጋይም ሰዎች እስራኤላውያንንም ከከተማዪቱ ቅጥር በር ጀምሮ እስከ ሽባሪም ድረስ በማባረር ቍልቍለቱ ላይ መቷቸው፤ ከእነርሱም ሠላሳ ስድስት ያህል ሰው ገደሉባቸው። ከዚህ የተነሣም የሕዝቡ ልብ ቀለጠ፤ እንደ ውሃም ፈሰሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዐይ ሰዎችም ወደ ሠላሳ ስድስት ያኽል ሰዎችን ገደሉባቸው፤ ከከተማይቱ ቅጥር በር ጀምሮ እስከ ሼባሪዎ ቊልቊለት ድረስ እየገደሉ አባረሩአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀልጦ እንደ ውሃ ፈሰሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ጋይ ሰባት ካብኣቶም ኣስታት ሰላሳን ሽዱሽተን ሰባት ቀተሉ፤ ካብ ደገ እታ ኸተማ ኽሳዕ ሸባሪምውን ኣሳጐጕዎም። ኣብቲ ቝልቍለት ድማ ወቕዕዎም። ልቢ እቶም ህዝቢ መኸኸ፤ ከም ማይውን ኮነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰብዓይ ካብኦም ኣስታት ሰላሳን ሹዱሽተን ሰብ ቀተሉ፡ ካብ ደገ ኽሳዕ ሰባሪም ሰጎጉዎም፡ ኣብቲ ቑልቁለት ድማ ወቕዕዎ። ሽዑ ልቢ እቲ ህዝቢ መኸኸ፡ ከም ማይ ከአ ኾነ። |