Joshua 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብ ዓይ ድማ ካብ ቅድሚ ኣፍ ደገ ናብ ሰባሪም ሰጐጎምዎምን ኣብ ምውራድ ስለ ዝሰዓርዎምን፡ ንኣስታት ሰላሳን ሽዱሽተን ሰብኡት ሰዓሩ። ስለዚ ልቢ እቶም ህዝቢ ቀሊጡ ከም ማይ ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጋይ ሰዎ​ችም ከእ​ነ​ርሱ ሠላሳ ስድ​ስት ሰዎ​ችን ገደሉ፤ ከበሩ ጀም​ረው እስከ አጠ​ፉ​አ​ቸው ድረስ አባ​ረ​ሩ​አ​ቸው፤ በቍ​ል​ቍ​ለ​ቱም ገደ​ሉ​አ​ቸው፤ የሕ​ዝ​ቡም ልብ ደነ​ገጠ፤ እንደ ውኃም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጋይም ሰዎች ከእነርሱ ሠላሳ ስድስት ያህል ሰዎችን መቱ፤ ከበሩ እስከ ሸባሪም ድረስ አባረሩአቸው በቍልቍለቱም መቱአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀለጠ፥ እንደ ውኃም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጋይም ሰዎች ከእነርሱ ሠላሳ ስድስት ያህል ሰዎችን ገደሉ፤ ከበሩ እስከ ሸባሪም ድረስ አባረሩአቸው በቁልቁለቱም ላይ ሳሉ መቱአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀለጠ፥ እንደ ውኃም ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አይ ካታማ ድርሳ ፐንግያፐ ዶሚደ፥ ሹቻ ቆእያ ሳኣ ጋካናዉ እስራኤልያ አሳ የደርሴድኖ፤ ደርያ ዱገን ሀታማነ ኡሱፑን ግድያ አሳ ዎድኖ። ሄዋን አሳ ዎዛናይ ኮልዲደ፥ ሃ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayi katamaa dirssaa penggiyaappe doommiide, shuchchaa k'oo'iyaa sa'aa gakkanaw Israa'eeliyaa asaa yedersseeddino; deriyaa dugetsan hattamanne usuppun gidiyaa asaa wod'eeddino. Hewan asaa wozanay kolddiide, haatsaa kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aye katama asay Isra7eele asaa katamaa gimbe pengefe biidi Shibaarme gakkanaas dugunththaan gooddishe shocides; isttafe 36 as wodhida; hessan asaa wozinay seeridi haaththa mala gukkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዬ ካታማ ኣሳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ካታማ ጊምቤ ፔንጌፌ ቢዲ ሺባርሜ ጋካናስ ዱጉንን ጎዲሼ ሾጪዴስ፤ ኢስታፌ 36 ኣስ ዎዳ፤ ሄሳን ኣሳ ዎዚናይ ሴሪዲ ሃ ማላ ጉኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋየ ካታማ አሳይ እስራኤለ አሳፐ ሀስታማነ ኡሱፑን አሳ ዎድ፥ ካታማ ድርሳ ፐንግያፈ ዶምድ፥ ሸባርመ ጋካናዉ እስራኤለ አሳ ዎሸ ጎድዶሶና። እስራኤለ አሳ ዎዛናይ ትልእድ፥ ሃ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaye katamaa asay Isra7eele asaape hastamanne usupun asaa wodhidi, katamaa dirsaa pengiyafe doomidi, Shebarime gakanaw Isra7eele asaa wodhishe goodidosona. Isra7eele asaa wozanay til7idi, haathe gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጋይም ሰዎች እስራኤላውያንንም ከከተማዪቱ ቅጥር በር ጀምሮ እስከ ሽባሪም ድረስ በማባረር ቍልቍለቱ ላይ መቷቸው፤ ከእነርሱም ሠላሳ ስድስት ያህል ሰው ገደሉባቸው። ከዚህ የተነሣም የሕዝቡ ልብ ቀለጠ፤ እንደ ውሃም ፈሰሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዐይ ሰዎችም ወደ ሠላሳ ስድስት ያኽል ሰዎችን ገደሉባቸው፤ ከከተማይቱ ቅጥር በር ጀምሮ እስከ ሼባሪዎ ቊልቊለት ድረስ እየገደሉ አባረሩአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀልጦ እንደ ውሃ ፈሰሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ጋይ ሰባት ካብኣቶም ኣስታት ሰላሳን ሽዱሽተን ሰባት ቀተሉ፤ ካብ ደገ እታ ኸተማ ኽሳዕ ሸባሪምውን ኣሳጐጕዎም። ኣብቲ ቝልቍለት ድማ ወቕዕዎም። ልቢ እቶም ህዝቢ መኸኸ፤ ከም ማይውን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሰብዓይ ካብኦም ኣስታት ሰላሳን ሹዱሽተን ሰብ ቀተሉ፡ ካብ ደገ ኽሳዕ ሰባሪም ሰጎጉዎም፡ ኣብቲ ቑልቁለት ድማ ወቕዕዎ። ሽዑ ልቢ እቲ ህዝቢ መኸኸ፡ ከም ማይ ከአ ኾነ።