Joshua 7:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ እያሱ ተመሊሶም ድማ፡ ንዅሉ እቲ ህዝቢ ኣይትድይብ፡ በልዎ። ግናኸ ክልተ ወይ ሰለስተ ሽሕ ዝኾኑ ሰባት ደይቦም ንኣይ ይስዕሩ፤ ኩሉ ህዝቢ ድማ ኣብኡ ኣይስራሕ፤ ውሑዳት ጥራይ እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ኢያሱም ተመልሰው፥ “ሁለት ወይም ሦስት ሺህ ያህል ሰው ወጥተው ጋይን ይምቱ እንጂ ሕዝቡ ሁሉ አይውጣ፤ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ሁሉ ግን ወደዚያ አትውሰድ፤ ጥቂቶች ናቸውና” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ኢያሱም ተመልሰው። ሁለት ወይም ሦስት ሺህ ያህል ሰው ወጥተው ጋይን ይምቱ እንጂ ሕዝቡ ሁሉ አይውጣ፤ ጥቂቶች ናቸውና ሕዝቡ ሁሉ ወደዚያ ለመሄድ አይድከም አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ኢያሱም ተመልሰው እንዲህ አሉት፦ “ሁለት ወይም ሦስት ሺህ ያህል ሰው ወጥተው ጋይን ይምቱ እንጂ ሕዝቡ ሁሉ አይውጣ፤ ጥቂቶች ናቸውና ሕዝቡ ሁሉ ወደዚያ ለመሄድ አይድከም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌዴዳ አሳቱ ኢያሱኮ ስም ዪደ፥ “ኡባ አሳይ አይ ካታማ ኦላናዉ ባና ኮሸና፤ ላኡ ዎይ ሄዙ ሻአ አሳ የዳ። ያን አማሬዳ አሳይ ደእያ ድራዉ፥ አሳይ ኡባይ ዳቡሮፖ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeddeedda asatuu Iyyaasukko simmi yiide, «Ubbaa Asay Ayi katamaa olanaw baana koshshenna; laa"u woy heezzu sha"a asaa yedda. Yan amareeda Asay de'iyaa diraw, Asay ubbay daaburoppo» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wochchida asati Iyaasokko simmi yiidi, «Aye katamaa olanaas ubba asay baanaas koshshenna; nam7u woykko heedzdzu shii as yedda; Ayen guuththa asi diza gishshas asay wuri daaburoppo» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎቺዳ ኣሳቲ ኢያሶኮ ሲሚ ዪዲ፥ «ኣዬ ካታማ ኦላናስ ኡባ ኣሳይ ባናስ ኮሼና፤ ናምኡ ዎይኮ ሄ ሺ ኣስ ዬዳ፤ ኣዬን ጉ ኣሲ ዲዛ ጊሻስ ኣሳይ ዉሪ ዳቡሮፖ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እያሱኮ ስሚድ ይድ፥ “ጋየ ካታማ ኦላናዉ አሳ ኡባይ ባናዉ ኮሸና፤ ናምኡ ዎይኮ ሄ ሙኩሉ ኦላንቾት ቢኮ ግዳና። ያን ጉ አስ ደእያ ግሾ፥ አሳ ኡባይ ዳቡራናዉ በሰና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Iyyasuko simmi yidi, “Gayee katamaa olanaw asa ubbay baanaw koshshenna; nam7u woyko heedzu mukulu olanchoti biiko gidana. Yan guutha asi de7iya gisho, asa ubbay daaburanaw bessena” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ኢያሱም ተመልሰው፣ “ጋይን ለመውጋት ሕዝቡ ሁሉ መሄድ አያስፈልገውም፤ በዚያ ያለው ሕዝብ ጥቂት ስለሆነ፣ ከተማዪቱን ለመውጋት ሁለት ወይም ሦስት ሺሕ ሰው ስለሚበቃ ሕዝቡ ሁሉ ወደዚያ በመሄድ አይድከም” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለኢያሱ ከዚህ የሚከተለውን ማስረጃ አቀረቡለት፦ “እነርሱ ጥቂቶች ስለ ሆኑ በዐይ ላይ አደጋ ለመጣል ያለውን ሰው ሁሉ በአጠቃላይ ማዝመት አያስፈልግም፤ ሁለት ወይም ሦስት ሺህ ሰዎች ብቻ ላክ፤ በዚያ ለመዋጋት መላውን ሠራዊት አትላክ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ኢያሱ ተመሊሶም ድማ “ኵሉ ህዝቢ ናብ ጋይ ክድይብ ኣየድልን እዩ፤ ክልተ ወይ ሰለስተ ሽሕ ዝኣኽሉ ሰባት ስደድ፤ እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ህዝቢ ውሑዳት እዮም እሞ፥ ንዅሉ ህዝቢ ኣይተድክሞ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ እያሱ ተመሊሶም ድማ፡ ኩሉ ህዝቢ ኣይደይብ፡ ሒደት እዮም እሞ፡ ንብዘሎ ህዝቢ ናብኣ ኣይተድክሞ፡ ክልተ ወይ ሰለስተ ሽሕ ዚአክል ሰብ ደኣ ይደይብ፡ ንዓይ ከአ ይውቅዕዋ፡ በልዎ። |