Joshua 7:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክሳዕ ሎሚ ድማ ኣብ ልዕሊኡ ዓብዪ ኵምራ ኣእማን ኣልዓሉ። በዚ ድማ እግዚኣብሄር ካብ ዋዒ ቁጥዓኡ ተመልሰ። ስለዚ እታ ቦታ እቲኣ፡ ክሳዕ ሎሚ፡ ጎልጎል ኣጎር ተባህለት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በላዩም እስከ ዛሬ ድረስ ያለ ታላቅ የድንጋይ ክምር ከመሩ፤ እግዚአብሔርም ከቍጣው መቅሠፍት ተመለሰ። ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ዔሜቃኮር ተብሎ ተጠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በላዩም እስከ ዛሬ ድረስ ያለ ታላቅ የድንጋይ ክምር ከመሩ፤ እግዚአብሔርም ከቍጣው ትኵሳት ተመለሰ። ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ የአኮር ሸለቆ ተብሎ ተጠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእርሱም ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ያለ ታላቅ የድንጋይ ክምር ከመሩ፤ ጌታም ከጽኑ ቁጣው ተመለሰ። ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ የአኮር ሸለቆ ተብሎ ተጠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አካና ቦላን ሀቼ ጋካናዉ ደእያ ዳሮ ሹቻ ኬሌድኖ። ያትና፥ ጾሳይ ባረ ኤጽያ ሀንቁዋ ዛሬዳ። ሀቼ ጋካናዉ ሄ ሳአይ መቱዋ ዎምባ ጌተቴዳዌ ሀዋሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Akaana bollan hachche gakkanaw de'iyaa daro shuchchaa keeleeddino. Yaatina, S'oossay bare ees's'iyaa hank'k'uwaa zaareedda. Hachche gakkanaw he sa'ay Metuwaa Wombbaa geetetteeddawe hawaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Akaane bollan hach gakkanaas diza daro shuch korida. Hessafe guye GODAY yashissiza ba hanqoza zaarides; hessa gishshas hach gakkanaas he sohoy Akoore zulle geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኣካኔ ቦላን ሃች ጋካናስ ዲዛ ዳሮ ሹች ኮሪዳ። ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ያሺሲዛ ባ ሃንቆዛ ዛሪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃች ጋካናስ ሄ ሶሆይ ኣኮሬ ዙሌ ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ አካና ቦላ ሀች ጋካናዉ በንትያ ዳሮ ሹች ኬልዶሶና። ያትን፥ ጎዳይ ባ ኤፅያ ሀንቁዋፈ ስምስ። ሀች ጋካናዉ ሄ በሳይ መቶ ዛንጋራ ጌተትድ ፄገቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Akaana bolla hachi gakanaw bentiya daro shuchi keelidosona. Yaatin, Goday ba eexiya hanquwafe simmis. Hachi gakanaw he bessay Meto Zangaara geetetidi xeegetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአካንም ላይ እስከ ዛሬ ድረስ የሚታየውን ታላቅ የድንጋይ ቍልል ከመሩበት፤ ከዚያም እግዚአብሔር ከአስፈሪ ቍጣው ተመለሰ። ስለዚህ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ያ ስፍራ የአኮር ሸለቆ ተባለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእርሱም ላይ እስከ ዛሬ ድረስ የሚታይ ታላቅ የድንጋይ ክምር ከመሩበት፤ እግዚአብሔርም ከቊጣው ተመለሰ፤ ስለዚህም ያ ቦታ የአኮር ሸለቆ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊኣቶም ድማ እቲ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዘሎ ዓብዪ ጨቝሊ እምኒ ጨቈሉ። ስለዙይ ከዓ ስም እታ ቦታ ኽሳዕ ሎሚ ለሰ ዓኾር ትብሃል ኣላ። እግዚኣብሄር ድማ ኻብ ረስኒ ቝጥዓኡ ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊኡ ድማ እቲ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዘሎ ዓብዩ ጨርሒ እምኒ ጨርሑሉ። እግዚኣብሄር ድማ ካብ ረስኒ ኹራኡ ተመለሰ። ስለዚ ኸአ ስም እታ ቦታ ኽሳዕ ሎሚ ጋግ ዓኮር ይበሀል ኣሎ። |