Joshua 7:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እያሱ ልኡኻት ሰደደ፡ ናብ ድንኳን ድማ ጎየዩ። እንሆ ድማ ኣብ ድንኳኑ ተሓቢኡ ነበረ፡ እቲ ብሩር ድማ ኣብ ትሕቲኡ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም መልእክተኞችን ላከ፤ ወደ ሰፈርም ወደ ድንኳኑ ሮጡ፤ እነሆም እርሱ በድንኳኑ ውስጥ ተደብቆ፥ ብሩም በበታቹ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም መልክተኞች ሰደደ ወደ ድንኳኑም ሮጡ፤ እነሆም፥ በድንኳኑ ውስጥ ተሸሽጎ ነበር፥ ብሩም በበታቹ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም መልክተኞች ላከ፤ እነርሱም ወደ ድንኳኑ ሮጡ፤ እነሆም፥ በድንኳኑ ውስጥ ተሸሽጎ ነበር፥ ብሩም በበታቹ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ አሳ ኪትና፥ ኡንቱንቱ ዱንካንያ ዎጺደ ገልያ ዎደ፥ ዱንካንያ ግዶን ሚሻ ቆስ ዎዳዋ ደሜድኖ፤ ብራይካ ሚሻቱዋፐ ጋርሳና ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu asaa kiittina, unttunttu dunkkaaniyaa wos's'iide geliyaa wode, dunkkaaniyaa giddon miishshaa k'ossi wotseeddawaa demmeeddino; biraykka miishshatuwaappe garssana de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Iyaasoy as kiittides; istti iza dunkaanekko woxxi biidi birazi garsara hiixetti hankko miishshatara moogettidayssa demmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢያሶይ ኣስ ኪቲዴስ፤ ኢስቲ ኢዛ ዱንካኔኮ ዎጺ ቢዲ ቢራዚ ጋርሳራ ሂጼቲ ሃንኮ ሚሻታራ ሞጌቲዳይሳ ዴሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ እያሱይ አሰ ኪትስ። ኤንቲ ዎፅ ብድ ዱንካንያ ግዶን ብራ ጋርሳራ ዎድ ሞግዳ ሚሸታ ደምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Iyyasuy ase kiittis. Enti woxi bidi dunkaaniya giddon bira garsara wothidi moogida miisheta demmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ኢያሱ መልእክተኞች ላከ፤ እነርሱም ወደ ድንኳኑ ሮጡ፤ በዚያም ብሩ ከታች ሆኖ ዕቃው እንደ ተቀበረ አገኙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኢያሱ መልእክተኞችን ላከ፤ እነርሱም ወደ ድንኳኑ እየሮጡ ሄዱ፥ እዚያም ብር ከስር ሆኖ የተቀበሩት እርም የሆኑ ዕቃዎች ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኢያሱ ልኡኻት ሰደደ፤ ንሳቶም ድማ ናብቲ ድንኳን ጐየዩ፤ እንሆ ድማ፥ ኣብቲ ድንኳኑ ተሓቢኡ፥ እቲ ብሩርውን ብትሕቲኡ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እያሱ ልኡኻት ሰደደ፡ ናብቲ ድንኳን ከአ ጎየዩ፡ እንሆ ድማ ኣብ ድንኳኑ ተሓቢሹ፡ እቲ ብሩርውን ብትሕቲኡ ነበረ። |