Joshua 7:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱ ልኡኻት ሰደደ፡ ናብ ድንኳን ድማ ጎየዩ። እንሆ ድማ ኣብ ድንኳኑ ተሓቢኡ ነበረ፡ እቲ ብሩር ድማ ኣብ ትሕቲኡ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ ወደ ሰፈ​ርም ወደ ድን​ኳኑ ሮጡ፤ እነ​ሆም እርሱ በድ​ን​ኳኑ ውስጥ ተደ​ብቆ፥ ብሩም በበ​ታቹ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም መልክተኞች ሰደደ ወደ ድንኳኑም ሮጡ፤ እነሆም፥ በድንኳኑ ውስጥ ተሸሽጎ ነበር፥ ብሩም በበታቹ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም መልክተኞች ላከ፤ እነርሱም ወደ ድንኳኑ ሮጡ፤ እነሆም፥ በድንኳኑ ውስጥ ተሸሽጎ ነበር፥ ብሩም በበታቹ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ አሳ ኪትና፥ ኡንቱንቱ ዱንካንያ ዎጺደ ገልያ ዎደ፥ ዱንካንያ ግዶን ሚሻ ቆስ ዎዳዋ ደሜድኖ፤ ብራይካ ሚሻቱዋፐ ጋርሳና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu asaa kiittina, unttunttu dunkkaaniyaa wos's'iide geliyaa wode, dunkkaaniyaa giddon miishshaa k'ossi wotseeddawaa demmeeddino; biraykka miishshatuwaappe garssana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Iyaasoy as kiittides; istti iza dunkaanekko woxxi biidi birazi garsara hiixetti hankko miishshatara moogettidayssa demmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢያሶይ ኣስ ኪቲዴስ፤ ኢስቲ ኢዛ ዱንካኔኮ ዎጺ ቢዲ ቢራዚ ጋርሳራ ሂጼቲ ሃንኮ ሚሻታራ ሞጌቲዳይሳ ዴሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ እያሱይ አሰ ኪትስ። ኤንቲ ዎፅ ብድ ዱንካንያ ግዶን ብራ ጋርሳራ ዎድ ሞግዳ ሚሸታ ደምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, Iyyasuy ase kiittis. Enti woxi bidi dunkaaniya giddon bira garsara wothidi moogida miisheta demmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ኢያሱ መልእክተኞች ላከ፤ እነርሱም ወደ ድንኳኑ ሮጡ፤ በዚያም ብሩ ከታች ሆኖ ዕቃው እንደ ተቀበረ አገኙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኢያሱ መልእክተኞችን ላከ፤ እነርሱም ወደ ድንኳኑ እየሮጡ ሄዱ፥ እዚያም ብር ከስር ሆኖ የተቀበሩት እርም የሆኑ ዕቃዎች ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኢያሱ ልኡኻት ሰደደ፤ ንሳቶም ድማ ናብቲ ድንኳን ጐየዩ፤ እንሆ ድማ፥ ኣብቲ ድንኳኑ ተሓቢኡ፥ እቲ ብሩርውን ብትሕቲኡ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እያሱ ልኡኻት ሰደደ፡ ናብቲ ድንኳን ከአ ጎየዩ፡ እንሆ ድማ ኣብ ድንኳኑ ተሓቢሹ፡ እቲ ብሩርውን ብትሕቲኡ ነበረ።