Joshua 7:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ካብ ያሪኮ ናብታ ብሸነኽ ምብራቕ ቤት-ኤል እትርከብ ቤት-ኣቨን እትርከብ ዓይ፡ ሰባት ሰዲዱ፡ ከምዚ ኢሉ ተዛረቦም፡ ደይብኩም ነታ ምድሪ ርኣይዋ። እቶም ሰብኡት ድማ ደይቦም ናብ ዓይ ጠመቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም ከቤ​ቴል በም​ሥ​ራቅ በኩል በቤ​ት​አ​ዊን አጠ​ገብ ወዳ​ለ​ችው ወደ ጋይ ሰዎ​ችን ከኢ​ያ​ሪኮ ልኮ፥ “ውጡ፤ ጋይ​ንም ሰልሉ” ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው፤ ሰዎ​ቹም ወጡ፤ ጋይ​ንም ሰለሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ከቤቴል በምሥራቅ በኩል በቤትአዌን አጠገብ ወዳለችው ወደ ጋይ ሰዎችን ከኢያሪኮ ልኮ። ውጡ ምድሪቱንም ሰልሉ ብሎ ተናገራቸው፤ ሰዎቹም ወጡ፥ ጋይንም ሰለሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ከቤቴል በምሥራቅ በኩል በቤትአዌን አጠገብ ወዳለችው ወደ ጋይ ሰዎችን ከኢያሪኮ ላከ፤ እንዲህም አላቸው፦ “ውጡ ምድሪቱንም ሰልሉ፤” ሰዎቹም ወጡ፥ ጋይንም ሰለሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ ያርኮን ደኢደ ቤቴለ ካታማፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ቤት-አዌና ግያሳ ማታን ደእያ አይ ጌተትያ ካታማ አሳ ኪቲደ፥ “ቢተ፤ ሄ ቢታ ጌድተ” ያጌዳ። አሳቱ ቢደ፥ አይ ካታማ ጌዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu Yaarikkon de'iidde Beeteele katamaappe away doliyaa baggana Beeti-Aweena giyaasaa matan de'iyaa Ayi geetettiyaa katamaa asaa kiittiidde, «Biite; he biittaa geeddite» yaageedda. Asatuu biide, Ayi katamaa geeddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy Beetele katamappe arshey mokkiza baggara Beeti-Awene matan diza Aye katama Iyarkkofe as kiittidi, «Gede ke7ite; Biittayokka wochchite» gides. Asatikka biidi Aye katamaa wochchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ቤቴሌ ካታማፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ቤቲ-ኣዌኔ ማታን ዲዛ ኣዬ ካታማ ኢያርኮፌ ኣስ ኪቲዲ፥ «ጌዴ ኬኢቴ፤ ቢታዮካ ዎቺቴ» ጊዴስ። ኣሳቲካ ቢዲ ኣዬ ካታማ ዎቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ እያርኮ ማታን ዱንካንድ ደእሽን፥ እያሱይ ቤት-አዌና ማታን ቤተለፐ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ጋየ ካታማነ እያ ሄራ ፆሞስድ ያና መላ ጉ አሳታ ኪትስ። ኪተትዳ አሳት ብድ፥ ጋየ ካታማ ፆሞስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Iyaarko matan dunkaanidi de7ishin, Iyyasuy Beet-Aweena matan Beetelepe doloha baggan de7iya Gayee katamanne iya heera xomoosidi yaana mela guutha asata kiittis. Kiitetida asati bidi, Gayee katamaa xomoosidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱ ከቤቴል በስተ ምሥራቅ ካለችው ከቤት አዌን አጠገብ ወደምትገኘው ወደ ጋይ ከኢያሪኮ ሰዎችን ልኮ፣ “ወደዚያ ውጡ፤ አገሪቱንም ሰልሉ” አላቸው፤ ሰዎቹም ወጥተው ጋይን ሰለሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ በኢያሪኮ ሳለ በቤትአዌን አጠገብ ከቤትኤል በስተምሥራቅ የምትገኘውን “ዐይ” ተብላ የምትጠራውን ከተማና የምድሪቱን አቀማመጥ አጥንተው ይመለሱ ዘንድ ጥቂት ሰዎችን ላከ። ይህንንም በትእዛዙ መሠረት ከፈጸሙ በኋላ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ኻብ ኢያሪኮ ብምብራቕ ቤቴል ኣብ ጥቓ ቤት ኣዌን ናብ ዘላ ጋይ እትበሃል ከተማ ሰባት ሰደደ፤ “ደይብኩም ነታ ሃገር ሰልይዋ” ድማ በሎም። እቶም ሰባት ከዓ ደዪቦም ንጋይ ሰለይዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ካብ ያሪኮ ብምብራቕ ቤትኤል ኣብ ጥቓ ቤትኣዌን ዘላ ዓይ ሰባት ሰደደ፡ ደይብኩም ነታ ሃገር ሰልይዋ፡ ኢሉ ተዛረቦም። እቶም ሰባት ከአ ደይቦም ንዓይ ሰለይዋ።