Joshua 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ካብ ያሪኮ ናብታ ብሸነኽ ምብራቕ ቤት-ኤል እትርከብ ቤት-ኣቨን እትርከብ ዓይ፡ ሰባት ሰዲዱ፡ ከምዚ ኢሉ ተዛረቦም፡ ደይብኩም ነታ ምድሪ ርኣይዋ። እቶም ሰብኡት ድማ ደይቦም ናብ ዓይ ጠመቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ከቤቴል በምሥራቅ በኩል በቤትአዊን አጠገብ ወዳለችው ወደ ጋይ ሰዎችን ከኢያሪኮ ልኮ፥ “ውጡ፤ ጋይንም ሰልሉ” ብሎ ተናገራቸው፤ ሰዎቹም ወጡ፤ ጋይንም ሰለሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ከቤቴል በምሥራቅ በኩል በቤትአዌን አጠገብ ወዳለችው ወደ ጋይ ሰዎችን ከኢያሪኮ ልኮ። ውጡ ምድሪቱንም ሰልሉ ብሎ ተናገራቸው፤ ሰዎቹም ወጡ፥ ጋይንም ሰለሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ከቤቴል በምሥራቅ በኩል በቤትአዌን አጠገብ ወዳለችው ወደ ጋይ ሰዎችን ከኢያሪኮ ላከ፤ እንዲህም አላቸው፦ “ውጡ ምድሪቱንም ሰልሉ፤” ሰዎቹም ወጡ፥ ጋይንም ሰለሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ያርኮን ደኢደ ቤቴለ ካታማፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ቤት-አዌና ግያሳ ማታን ደእያ አይ ጌተትያ ካታማ አሳ ኪቲደ፥ “ቢተ፤ ሄ ቢታ ጌድተ” ያጌዳ። አሳቱ ቢደ፥ አይ ካታማ ጌዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu Yaarikkon de'iidde Beeteele katamaappe away doliyaa baggana Beeti-Aweena giyaasaa matan de'iyaa Ayi geetettiyaa katamaa asaa kiittiidde, «Biite; he biittaa geeddite» yaageedda. Asatuu biide, Ayi katamaa geeddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy Beetele katamappe arshey mokkiza baggara Beeti-Awene matan diza Aye katama Iyarkkofe as kiittidi, «Gede ke7ite; Biittayokka wochchite» gides. Asatikka biidi Aye katamaa wochchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ቤቴሌ ካታማፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ቤቲ-ኣዌኔ ማታን ዲዛ ኣዬ ካታማ ኢያርኮፌ ኣስ ኪቲዲ፥ «ጌዴ ኬኢቴ፤ ቢታዮካ ዎቺቴ» ጊዴስ። ኣሳቲካ ቢዲ ኣዬ ካታማ ዎቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ እያርኮ ማታን ዱንካንድ ደእሽን፥ እያሱይ ቤት-አዌና ማታን ቤተለፐ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ጋየ ካታማነ እያ ሄራ ፆሞስድ ያና መላ ጉ አሳታ ኪትስ። ኪተትዳ አሳት ብድ፥ ጋየ ካታማ ፆሞስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Iyaarko matan dunkaanidi de7ishin, Iyyasuy Beet-Aweena matan Beetelepe doloha baggan de7iya Gayee katamanne iya heera xomoosidi yaana mela guutha asata kiittis. Kiitetida asati bidi, Gayee katamaa xomoosidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱ ከቤቴል በስተ ምሥራቅ ካለችው ከቤት አዌን አጠገብ ወደምትገኘው ወደ ጋይ ከኢያሪኮ ሰዎችን ልኮ፣ “ወደዚያ ውጡ፤ አገሪቱንም ሰልሉ” አላቸው፤ ሰዎቹም ወጥተው ጋይን ሰለሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱ በኢያሪኮ ሳለ በቤትአዌን አጠገብ ከቤትኤል በስተምሥራቅ የምትገኘውን “ዐይ” ተብላ የምትጠራውን ከተማና የምድሪቱን አቀማመጥ አጥንተው ይመለሱ ዘንድ ጥቂት ሰዎችን ላከ። ይህንንም በትእዛዙ መሠረት ከፈጸሙ በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ኻብ ኢያሪኮ ብምብራቕ ቤቴል ኣብ ጥቓ ቤት ኣዌን ናብ ዘላ ጋይ እትበሃል ከተማ ሰባት ሰደደ፤ “ደይብኩም ነታ ሃገር ሰልይዋ” ድማ በሎም። እቶም ሰባት ከዓ ደዪቦም ንጋይ ሰለይዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ካብ ያሪኮ ብምብራቕ ቤትኤል ኣብ ጥቓ ቤትኣዌን ዘላ ዓይ ሰባት ሰደደ፡ ደይብኩም ነታ ሃገር ሰልይዋ፡ ኢሉ ተዛረቦም። እቶም ሰባት ከአ ደይቦም ንዓይ ሰለይዋ። |