Joshua 7:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እያሱ ንኣካን፡ ወደይ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣኽብሮ፡ ተናዘዞ። ሕጂ ድማ እንታይ ከም ዝገበርካ ንገረኒ፤ ካባይ ኣይትሓብኣኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም አካንን፥ “ልጄ ሆይ! ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብር ስጥ፤ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውንም ንገረኝ፤ አትሸሽገኝም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም አካንን። ልጄ ሆይ፥ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብር ስጥ፥ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውንም ንገረኝ፤ አትሸሽገኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም አካንን እንዲህ አለው፦ “ልጄ ሆይ! ለእስራኤል አምላክ ለጌታ ክብር ስጥ፥ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውንም ንገረኝ፤ አትሸሽገኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ፥ ኢያሱ አካና፥ “ታ ናአዉ፥ ጾሳ እስራኤልያ ጾሳ ቦንቻ፤ አ ጋላታ። አነ ኔን ኦዳዋ ታዉ ቆሰናን ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe, Iyyaasu Akaana, «Ta na'aw, S'oossaa Israa'eeliyaa S'oossaa bonchcha; Aa galataa. Ane neeni ootseeddawaa taw k'osennan oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Iyaasoy Akaane, «Ta naazoo! GODAA Isra7eele Xoossaa bonchcha; izas paaxa; ane neni ooththidayssa qottontta dashe taas yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢያሶይ ኣካኔ፥ «ታ ናዞ! ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ቦንቻ፤ ኢዛስ ፓጻ፤ ኣኔ ኔኒ ኦዳይሳ ቆቶንታ ዳሼ ታስ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ አካናኮ፥ “ታ ናአዉ፥ ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ቦንቻ፤ አነ ነ ኦዳባ ታዉ ቆሶና ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy Akaanako, “Ta na7aw, Godaa, Isra7eele Xoossaa boncha; ane ne oothidaba taw qosonna oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም አካንን፣ “ልጄ ሆይ፤ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጥ ፤ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውን ሳትደብቅ ንገረኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም ዓካንን “ልጄ ሆይ፥ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን አክብር፤ ለእርሱም ተናዘዝ ያደረግኸውንም ከእኔ ሳትደብቅ ንገረኝ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ንኣካን “ወደይ በይዛኻ፥ ሓቂ ኽትዛረብ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣማሕፅነካ ኣለኹ፤ ተናዘዝ፥ እንታይ ከም ዝገበርካ እንተይሓባእኻ ንገረኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ንኣካን፡ ወደይ በጃኻ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣኽብሮ ተናዘዘሉውን፡ እንታይ ከም ዝገበርካ ንገረኒ፡ ኣይትሕባኣለይ፡ በሎ። |