Joshua 7:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱ ንኣካን፡ ወደይ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣኽብሮ፡ ተናዘዞ። ሕጂ ድማ እንታይ ከም ዝገበርካ ንገረኒ፤ ካባይ ኣይትሓብኣኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም አካ​ንን፥ “ልጄ ሆይ! ለእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር ስጥ፤ ለእ​ር​ሱም ተና​ዘዝ፤ ያደ​ረ​ግ​ኸ​ው​ንም ንገ​ረኝ፤ አት​ሸ​ሽ​ገ​ኝም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም አካንን። ልጄ ሆይ፥ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብር ስጥ፥ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውንም ንገረኝ፤ አትሸሽገኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም አካንን እንዲህ አለው፦ “ልጄ ሆይ! ለእስራኤል አምላክ ለጌታ ክብር ስጥ፥ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውንም ንገረኝ፤ አትሸሽገኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ፥ ኢያሱ አካና፥ “ታ ናአዉ፥ ጾሳ እስራኤልያ ጾሳ ቦንቻ፤ አ ጋላታ። አነ ኔን ኦዳዋ ታዉ ቆሰናን ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe, Iyyaasu Akaana, «Ta na'aw, S'oossaa Israa'eeliyaa S'oossaa bonchcha; Aa galataa. Ane neeni ootseeddawaa taw k'osennan oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Iyaasoy Akaane, «Ta naazoo! GODAA Isra7eele Xoossaa bonchcha; izas paaxa; ane neni ooththidayssa qottontta dashe taas yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢያሶይ ኣካኔ፥ «ታ ናዞ! ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ቦንቻ፤ ኢዛስ ፓጻ፤ ኣኔ ኔኒ ኦዳይሳ ቆቶንታ ዳሼ ታስ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ አካናኮ፥ “ታ ናአዉ፥ ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ቦንቻ፤ አነ ነ ኦዳባ ታዉ ቆሶና ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Akaanako, “Ta na7aw, Godaa, Isra7eele Xoossaa boncha; ane ne oothidaba taw qosonna oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም አካንን፣ “ልጄ ሆይ፤ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጥ ፤ ለእርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውን ሳትደብቅ ንገረኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም ዓካንን “ልጄ ሆይ፥ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን አክብር፤ ለእርሱም ተናዘዝ ያደረግኸውንም ከእኔ ሳትደብቅ ንገረኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ንኣካን “ወደይ በይዛኻ፥ ሓቂ ኽትዛረብ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣማሕፅነካ ኣለኹ፤ ተናዘዝ፥ እንታይ ከም ዝገበርካ እንተይሓባእኻ ንገረኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ንኣካን፡ ወደይ በጃኻ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣኽብሮ ተናዘዘሉውን፡ እንታይ ከም ዝገበርካ ንገረኒ፡ ኣይትሕባኣለይ፡ በሎ።