Joshua 7:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እያሱ ንግሆ ኣንጊሁ ተንሲኡ ንእስራኤል ከከም ነገዳቶም ኣምጽኦ። ነገድ ይሁዳ ድማ ተታሕዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፤ እስራኤልንም በየነገዶቻቸው ሰበሰባቸው፤ በይሁዳም ነገድ ላይ ምልክት ታየ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፥ እስራኤልንም በየነገዶቻቸው አቀረበ፤ የይሁዳም ነገድ ተለየ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፥ እስራኤልንም በየነገዶቻቸው አቀረበ፤ የይሁዳም ነገድ ተለየ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ዎንተ ጋላስ ጉራን ደንዲደ፥ እስራኤልያ አሳ ዛርያን ዛርያን ሺሽና ይሁዳ ዛሪ አከቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu wonttetsa gallassi guuran denddiide, Israa'eeliyaa asaa zariyaan zariyaan shiishshina Yihudaa zarii aketeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy wonteththa gallas wonttara dendidi Isra7eele asay ba qommon qommon shiiqana mala ooththides; hessafe guye Yuhuda qommoy shaakettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ዎንቴ ጋላስ ዎንታራ ዴንዲዲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ቆሞን ቆሞን ሺቃና ማላ ኦዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳ ቆሞይ ሻኬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ዎንተ ጋላስ ጉራ ደንድድ፥ ኮቻን ኮቻን እስራኤለ አሳ ሺሽን፥ ጎዳይ ይሁዳ ኮቻይ ባላ ግደይሳ በስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy wontetha gallas guura dendidi, kochan kochan Isra7eele asaa shiishin, Goday Yihuda kochay bala gideysa bessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ጧት ኢያሱ ማልዶ ተነሣ፤ እስራኤልንም በየነገድ በየነገዳቸው ሆነው እንዲቀርቡ አደረገ፤ ከዚያም የይሁዳ ነገድ ተለየ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱም ማለዳ ኢያሱ እስራኤላውያንን በየነገዳቸው አምጥቶ አቀረባቸው፤ ከዚያም የይሁዳ ነገድ ለብቻው ተለየ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ኸዓ ኣንጊሁ ተስአ፤ ንህዝቢ እስራኤል ድማ በብነገዶም ኣቕረቦም፤ ነገድ ይሁዳውን ተፈለየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ኸአ ንጽብሒቱ ኣንጊሁ ተንስኤ፡ ንእስራኤል ድማ በብነገዱ ኣቕረቦ እሞ ነገድ ይሁዳ ተወስደ። |