Joshua 7:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምስ ምርኮ እተታሕዘ ድማ፡ ኪዳን የሆዋ ስለ ዝሰበረ፡ ኣብ እስራኤል ዕሽነት ስለ ዝገበረ፡ ንሱን ብዘለዎን ብሓዊ ይቃጸል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምልክት የታየበት ሰው የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን አፍርሶአልና፥ በእስራኤልም ዘንድ በደል አድርጎአልና፥ እርሱና ያለው ሁሉ በእሳት ይቃጠላሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርም የሆነውም ነገር የተገኘበት ሰው የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን አፍርሶአልና፥ በእስራኤልም ዘንድ በደል አድርጎአልና እርሱና ያለው ሁሉ በእሳት ይቃጠላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርም የሆነውም ነገር የተገኘበት ሰው የጌታን ቃል ኪዳን አፍርሶአልና፥ በእስራኤልም ዘንድ በደል ፈጽሟልና እርሱና የእርሱ የሆነው ነገር ሁሉ በእሳት ይቃጠል።’ ” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ማጋራ ጌተቴዳዋና ኦይቀቴዳ አሳይ፥ ባረዋ ኡባና ታማን ጹገታና። አያዉ ጎፐ፥ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ እ አደ፥ እስራኤልያ አሳ ግዶን ካዉሻባ ኦዳ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan tsiine geetetteeddawana oyk'k'etteedda asay, barewaa ubbaanna taman s'uugettana. Ayaw gooppe, S'oossaa k'aalaa c'aak'uwaa I aad'd'iidde, Israa'eeliyaa asaa giddon kawushshabaa ootseedda› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye piila miishshi iza achchan beettidaadeynne izas diza ubbay taman xuugettana. Gaasoykka GODAA Caaqo Qaalaa laallidi Isra7eele giddon yeellachchiza ooso ooththida gishshassa› ga» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ፒላ ሚሺ ኢዛ ኣቻን ቤቲዳዴይኔ ኢዛስ ዲዛ ኡባይ ታማን ጹጌታና። ጋሶይካ ጎዳ ጫቆ ቃላ ላሊዲ ኢስራኤሌ ጊዶን ዬላቺዛ ኦሶ ኦዳ ጊሻሳ› ጋ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድገትዳባ ኤክዳ ኡራይ ጎዳ ጫቁዋ መንዳይነ እስራኤለ አሳ ቆህዳይ እያ ግድያ ግሾ፥ እነ እያዉ ደእያባ ኡባይ ታማን ፁገቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Digetidabaa ekida uray Godaa caaquwa menthidaynne Isra7eele asaa qohiday iya gidiya gisho, inne iyaw de7iyaba ubbay taman xuugeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕርሙ የተገኘበት ሰው፣ እርሱና ያለው ሁሉ በእሳት ይቃጠላል፤ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን አፍርሷል፤ በእስራኤልም ዘንድ አሳፋሪ ተግባር ፈጽሟልና።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርም የሆኑ (የተከለከሉ) ነገሮች የተገኙበትም ሰው የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ስላፈረሰና በእስራኤል ላይ በደል ስለ ፈጸመ እርሱና የእርሱ የሆነ ሁሉ በእሳት ይቃጠል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተሓረመ ዝተረኽቦ ሰብ ድማ ኺዳን እግዚኣብሄር ኣፍሪሱ፥ ኣብ እስራኤል ነውሪ ስለ ዝገበረ፥ ንሱን ዘለዎ ዅሉን ብሓዊ ይቃፀሉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ እቲ ሕርሚ እተረኽቦ፡ ኪዳን እግዚኣብሄር ኣፍሪሱ፡ ኣብ እስራኤል ከአ ነውሪ ገይሩ እዩ እሞ፡ ንሱን ዘለዎ ኹሉን ብሓዊ ይንደድ። |