Joshua 7:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ተንስእ፡ ንህዝቢ ቀድስዎ እሞ፡ ንጽባሕ ቅድሱ፡ በል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣታ እስራኤል፡ ኣባኻትኩም ርጉም ነገር ኣሎ። ክሳብ ትወስድ ኣብ ቅድሚ ጸላእትኻ ደው ክትብል ኣይትኽእልን ኢኻ። ካብ ካባኻትኩም ርጉማት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተነ​ሣና ሕዝ​ቡን ቀድስ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ ‘እስ​ራ​ኤል ሆይ! እርም የሆነ ነገር በመ​ካ​ከ​ልህ አለ፤ እር​ምም የሆ​ነ​ውን ነገር ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ እስ​ክ​ታ​ጠፉ ድረስ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችሁ ፊት መቆም አት​ች​ሉም’ ብሎ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተና​ግ​ሮ​አ​ልና እስከ ነገ ራሳ​ች​ሁን አንጹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተነሣና ሕዝቡን ቀድስ፥ እንዲህም በላቸው። እስራኤል ሆይ፥ እርም የሆነ ነገር በመካከልህ አለ፤ እርምም የሆነውን ነገር ከመካከላችሁ እስክታጠፉ ድረስ በጠላቶቻችሁ ፊት መቆም አትችሉም ብሎ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ተናግሮአልና እስከ ነገ ተቀደሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተነሣና ሕዝቡን ቀድስ፥ እንዲህም በላቸው፦ ‘እስከ ነገ ተቀደሱ፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ብሎ ተናግሮአልና፦ “እስራኤል ሆይ! እርም የሆነ ነገር በመካከልህ አለ፤ እርምም የሆነውን ነገር ከመካከላችሁ እስክታጠፉ ድረስ በጠላቶቻችሁ ፊት መቆም አትችሉም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ደንዳ፤ አሳ ጌሻ። ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ዎንትዉ ህንተንቱ ሁጲያዉ ጌይተ። ጾሳይ እስራኤልያ ጾሳይ ህንተንታ፤ “እስራኤላቶ፥ ማጋራ ጌተቴዳ ሚሻይ ህንተንቱ ማታን ደኤ። ህንተንቱ ሄ ሚሻ ህንተንቱ ማታፐ ድጋና ጋካናዉ፥ ህንተንቱ ሞርከቱዋ ስንን ኤቃናዉ ዳንዳይክታ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Dendda; asaa geeshsha. Unttunttoo hawaadan yaagaadde oda; ‹Wonttiw hinttenttu huup'iyaw geeyite. S'oossay Israa'eeliyaa S'oossay hinttentta; «Israa'eelatoo, tsiine geetetteedda miishshay hinttenttu matan de'ee. Hinttenttu he miishshaa hinttenttu mataappe diggana gakkanaw, hinttenttu morkkatuwaa sintsan ek'k'anaw danddaykkita» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Denda! Asaa geeshsha; isttas, ‹GODAA Isra7eele Xoossay inttena: Isra7eeletoo! Piila miishshi intte giddon dees; intte hessa intte giddofe diggana gakkanaas intte morkketa sinththan eqqanaas dandayekketa; wontos inttena giigsanaas inttena geeshshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዴንዳ! ኣሳ ጌሻ፤ ኢስታስ፥ ‹ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢንቴና፡ ኢስራኤሌቶ! ፒላ ሚሺ ኢንቴ ጊዶን ዴስ፤ ኢንቴ ሄሳ ኢንቴ ጊዶፌ ዲጋና ጋካናስ ኢንቴ ሞርኬታ ሲንን ኤቃናስ ዳንዳዬኬታ፤ ዎንቶስ ኢንቴና ጊጊሳናስ ኢንቴና ጌሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባዳ አሳ ጌሻ። ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ “ህንተ ኤካናዉ በሶናባ ኤክዳ ግሾ፥ ዎንቶስ ህንተናተ ጌሽተ” ያጌስ ጋዳ ኦዳ። እስራኤለ አሳዉ፥ ሄሳ ህንተ ግዶፈ ድጎና እፅኮ፥ ህንተ ሞርከታ ስንን ኤቃናዉ ዳንዳኤከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bada asaa geeshsha. Goday, Isra7eele Xoossay, “Hinte ekanaw bessonnaba ekida gisho, wontos hintenatethaa geeshshite” yaagees gada oda. Isra7eele asaw, hessa hinte giddofe diggona ixiko, hinte morketa sinthan eqanaw danda7eketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ተነሣ፤ ሕዝቡን ቀድስ፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘እስራኤል ሆይ፤ እርም የሆነ ነገር በመካከላችሁ ስላለ፣ ይህን ካላስወገዳችሁ ጠላቶቻችሁን ለመቋቋም እንደማትችሉ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ተናግሯልና ለነገ ራሳችሁን ለማዘጋጀት ሰውነታችሁን ቀድሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሂድ! ሕዝቡን አንጻ! ‘በመካከላችሁ የተከለከለ ነገር ስላለ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለነገ ራሳችሁን አንጹ!’ ይላል በላቸው። እስራኤል ሆይ! ይህን የተከለከለ ነገር ከመካከልህ ካላስወገድህ በጠላቶችህ ፊት ልትቆም አትችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ተስእ እሞ ነቶም ህዝቢ ቐድሶም፤ ከምዙይውን በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣቱም ህዝቢ እስራኤል፥ ዝተሓረመ ኣብ ማእኸልኩም ኣሎ፤ ነቲ ዝተሓረመ ኻብ ማእኸልኩም ክሳዕ እተርሕቕዎ፥ ኣብ ቅድሚ ፀላእትኹም ክትቆሙ ኣይትኽእሉን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ተንስእ እሞ፡ ነቶም ህዝቢ ቀድሶም፡ በሎምውን ንጽባሕ ተቐደሱ። እግዚብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ኣታ እስራኤል፡ ሕርሚ ኣብ ማእከልካ ኣሎ፡ ነቲ ሕርሚ ኻብ ማእከልኩም ክሳዕ እተርሕቕዎ፡ ኣብ ቅድሚ ጸላእትኻ ኽትቀውም ኣይትኽእልን።