Joshua 7:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ደው ክብሉ ኣይከኣሉን፡ ንሳቶም ግና ንጸላእቶም ሕቖኦም ሂቦም፡ ርጉማት ስለ ዝነበሩ። ንርጉማት ካባኻትኩም እንተዘይኣጥፊእኩም ድማ ደጊም ምሳኻትኩም ኣይክኸውንን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ፊት መቆም አይ​ች​ሉም፤ የተ​ረ​ገሙ ስለ​ሆኑ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ፊት ይሸ​ሻሉ፤ እርም የሆ​ነ​ው​ንም ነገር ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ካላ​ጠ​ፋ​ችሁ ከዚህ በኋላ ከእ​ና​ንተ ጋር አል​ሆ​ንም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም የእስራኤል ልጆች በጠላቶቻቸው ፊት መቆም አይችሉም፤ የተረገሙ ስለ ሆኑ በጠላቶቻቸው ፊት ይሸሻሉ፤ እርም የሆነውንም ነገር ከመካከላችሁ ካላጠፋችሁ ከዚህ በኋላ ከእናንተ ጋር አልሆንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም የእስራኤል ልጆች በጠላቶቻቸው ፊት መቆም አይችሉም፤ የተረገሙ ስለ ሆኑ በጠላቶቻቸው ፊት ይሸሻሉ፤ እርም የሆነውንም ነገር ከመካከላችሁ ካላጠፋችሁ ከዚህ በኋላ ከእናንተ ጋር አልሆንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤላቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ስንን ኤቃናዉ ዳንዳይክኖ። ኡንቱንቱ ያናዉ በስያ ድራዉ፥ ባረንቱ ሞርከቱዋ ስንፐ ባቃቴድኖ። ማጋራ ጌተቴዳ ሚሻ ህንተንቱ ማታን ደእያዋ ህንተንቱ ይሳና ዮፐ፥ ሀዋፐ ስንዉ ታን ህንተንቱና ግድከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Israa'eelatuu barenttu morkkatuwaa sintsan ek'k'anaw danddaykkino. Unttunttu d'ayanaw bessiyaa diraw, barenttu morkkatuwaa sintsaappe bak'atteedino. Tsiine geetetteedda miishshaa hinttenttu matan de'iyaawaa hinttenttu d'ayssana d'ayooppe, hawaappe sintsaw taani hinttenttunna gidikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay bantta morkketara eqettanaas dandayonttay hessa gaasonna; istti dhayos aadhdhi imettida gishshas bantta morkketa sinththafe guye simmi baqatida; piila miish intte giddofe intte dhayssontta aggiko hayssafe guye tani inttenara gidikke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ባንታ ሞርኬታራ ኤቄታናስ ዳንዳዮንታይ ሄሳ ጋሶና፤ ኢስቲ ዮስ ኣ ኢሜቲዳ ጊሻስ ባንታ ሞርኬታ ሲንፌ ጉዬ ሲሚ ባቃቲዳ፤ ፒላ ሚሽ ኢንቴ ጊዶፌ ኢንቴ ይሶንታ ኣጊኮ ሃይሳፌ ጉዬ ታኒ ኢንቴናራ ጊዲኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳይ ባንታ ሞርከታ ስንን ኤቃናዉ ዳንዳእቦኮና። ኤንቲ ያናዉ በሲያ ግሾ፥ ባንታ ሞርከታ ስንፈ ጉየ ስሚድ ባቃትዶሶና። ህንተ ግዶፈ ያናዉ በሲያባ ህንተ ይሶና እፅኮ፥ ህዛፐ ታ ህንተራ ግድከ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Isra7eele asay banta morketa sinthan eqanaw danda7ibookona. Enti dhayanaw bessiya gisho, banta morketa sinthafe guye simmidi baqatidosona. Hinte giddofe dhayanaw bessiyaba hinte dhaysona ixiko, hizape ta hintera gidike.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ እስራኤላውያን ጠላቶቻቸውን ለመቋቋም ያልቻሉት በዚህ ምክንያት ነው። ጀርባቸውን አዙረው የሸሹትም ለጥፋት በመዳረጋቸው ነው። ዕርም የሆነውን ነገር ከመካከላችሁ ካላጠፋችሁ፣ ከዚህ በኋላ ከእናንተ ጋር አልሆንም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ጠላቶቻቸውን መቋቋም ያልቻሉበትም ምክንያት ይኸው ነው፤ እነርሱ ራሳቸው እንዲጠፉ ስለ ተፈረደባቸው ከጠላቶች ፊት ወደ ኋላ ይሸሻሉ። እንዲደመሰስ የታዘዘውን ነገር ከመካከላችሁ ካላጠፋችሁ እኔ ከእናንተ ጋር አልሆንም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ደቂ እስራኤል በዲሎም እዮም እሞ፥ ዝባኖም ናብ ገፅ ፀላእቶም ይመልሱ እምበር፥ ኣብ ቅድሚ ፀላእቶም ክቖሙ ኣይኽእሉን እዮም። ነቲ ዝተሓረመ ካብ ማእኸልኩም እንተ ዘየጥፊእኹምዎ፥ ኣነ ድሕሪ ደጊም ምሳኻትኩም ኣይኸውንን እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ደቂ እስራኤል ተሓሪሞም እዮም እሞ፡ ዝባኖም ናብ ገጽ ጸላእቶም ይመልሱ እምበር፡ ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ኪቖሙ ኣይኽእሉን። ነቲ ሕርሚ ኻብ ማእከልኩም እንተ ዘየጥፋእኩም ኣነ ደጊም ምሳኻትኩም ኣይከውንን እየ።