Joshua 7:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ተንስእ፡ በሎ። ስለምንታይ ኢኻ ከምኡ ኢልካ ኣብ ገጽካ ደቂስካ ዘለኻ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኢያ​ሱን አለው፥ “ለምን በግ​ን​ባ​ርህ ተደ​ፍ​ተ​ሃል? ተነሥ!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ኢያሱን አለው። ለምን በግምባርህ ተደፍተሃል? ቁም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ለምን በግምባርህ ተደፍተኽ ትሰግዳለህ? ቁም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ኢያሳ፥ “ደንዳ ኤአ! ሀዋዳን አያዉ ጉፋናድ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Iyyaasa, «Dendda ee"a! Hawaadan ayaw gufannaad?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Iyaaso, «Denda eqqa! Ays gufannadii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢያሶ፥ «ዴንዳ ኤቃ! ኣይስ ጉፋናዲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እያሱኮ፥ “አይስ ጉፋናዲ? ደንዳ ኤቃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Iyyasuko, “Ayis gufannadii? Denda eqa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፤ “ተነሥ! ለምን በግንባርህ ተደፋህ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፤ “ተነሥ! ስለምን በግንባርህ ወደቅኽ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ ኸምዙይ በሎ፦ “ተስእ! ስለ ምንታይ ከምዙይ ብግምባርካ እትድፋእ?
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ በሎ፡ ተንስእ፡ ስለምንታይ ከምዚ ብገጽካ ትድፉእ፡