Joshua 7:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ግና ኣብቲ መዝገብ በደል ፈጸሙ። ኣካን ወዲ ቀርሚ ወዲ ሳብዲ ወዲ ሰራቅ ካብ ነገድ ይሁዳ ካብቲ ምርኮ ገለ ወሰደ እሞ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ነደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ግን እርም በሆ​ነው ነገር ታላቅ በደል በደሉ፤ ከይ​ሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እር​ሱም የከ​ርሚ ልጅ፥ የዘ​ን​በሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ እርም ከሆ​ነው ነገር ወሰደ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ላይ ተቈጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ልጆች ግን እርም በሆነው ነገር በደሉ፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እርሱም የከርሚ ልጅ፥ የዘንበሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ፥ እርም ከሆነው ነገር ወሰደ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ልጆች ግን እርም በሆነው ነገር በደሉ፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እርሱም የከርሚ ልጅ፥ የዘንበሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ፥ እርም ከሆነው ነገር ወሰደ፤ የጌታም ቁጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ጾሳዉ አማነተናን እጺደ፥ ጺነ ግ ዎዳባፐ አኬዳ። ሄዋ አኬዳዌ አካና፤ አካን ካርማ ናኣ፤ ካርም ዝምራ ናኣ፤ ዝምር ይሁዳ ዛርያ ግዴዳ ዛራሀ ናኣ። ያትና፥ ጾሳ ሀንቁ እስራኤልያ አሳ ቦላ ኤጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay S'oossaw ammanettennan is's'iide, s'iine gi wotseeddabaappe akkeedda. Hewaa akkeeddawe Akaana; Akaani Karmma na'aa; Karmmi Zimira na'aa; Zimiri Yihudaa zariyaa gideedda Zaraaha na'aa. Yaatina, S'oossaa hank'k'uu Israa'eeliyaa asaa bolla ees's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay GODAAS ammanettontta ixxidi piila miish ekkides; hessa ekkiday Akaane; Akaaney Karme naa; Karmey Zimire naa; Zimirey Yuhuda qommofe Zaraahe naa; histtiin GODAA hanqoy Isra7eele asaa bolla eexxi kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኢጺዲ ፒላ ሚሽ ኤኪዴስ፤ ሄሳ ኤኪዳይ ኣካኔ፤ ኣካኔይ ካርሜ ና፤ ካርሜይ ዚሚሬ ና፤ ዚሚሬይ ዩሁዳ ቆሞፌ ዛራሄ ና፤ ሂስቲን ጎዳ ሃንቆይ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኤጺ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ድገትዳባ ቦችድ፥ ጎዳስ ኪተቶና እፅዶሶና። ይሁዳ ኮቸ ግድዳ ካርማ ናአይ፥ ዘብዳ ናኣ ናአይ፥ ዛራ ናአይ አካን፥ ድገትዳባታፐ ኤክድ እስራኤለ ቦላ ጎዳ ሀንቁዋ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay digetidabaa bochidi, Godaas kiitetonna ixidosona. Yihuda koche gidida Karma na7ay, Zebda na7aa na7ay, Zaara na7ay Akaani, digetidabatape ekidi Isra7eele bolla Godaa hanquwa denthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ግን ዕርም የሆነውን ነገር ለራሳቸው በመውሰድ በደሉ፤ ይህም ከይሁዳ ነገድ የሆነው አካን የከርሚ ልጅ፣ የዘንበሪ ልጅ፣ የዛራ ልጅ ዕርም ከሆነው ነገር ስለ ወሰደ የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ግን የተከለከሉ ነገሮችን በተመለከተ ታማኞች ሆነው አልተገኙም፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነው ዓካን፥ የከርሚ ልጅ፥ የዘብዲ የልጅ ልጅ፥ የዛራ ልጅ ከተከለከሉት ነገሮች በመውሰድ በእስራኤል ላይ የእግዚአብሔርን ቊጣ አስነሣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ግና በቲ ዝተሓረመ ነገር በደሉ። ኣካን፥ ወዲ ከርሚ፥ ወዲ ዘንበሪ፥ ወዲ ዛራ፥ ካብ ነገድ ይሁዳ፥ ካብቲ ዝተሓረመ ነገር ወሰደ እሞ ቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ነደደ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ግና ኣብቲ ሕሩም ነገር ኣበሳ ኣበሱ። ካብ ነገድ ይሁዳ ኣካን፡ ወዲ ካርሚ ወዲ ዛብዲ ወዲ ዜራሕ፡ ካብቲ እተሐርመ ወሰደ እሞ፡ ኩራ እግዚኣብሄር ኣብ እስራኤል ነደደ።