Joshua 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ዕጡቓት ድማ ኣብ ቅድሚ እቶም ቀርኒ ድዑል ዝነፍሑ ካህናት ወጹ፣ እቲ ዓስቢ ድማ ደድሕሪ ታቦት መጸ፣ እቶም ካህናት ድማ ቀጺሎም ቀርኒ ድዑል ይነፍሑ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰል​ፈ​ኞ​ችም ፊት ፊት ይሄዱ ነበር፤ ካህ​ና​ቱም ነጋ​ሪት ይመቱ ነበር፤ ከታ​ቦቱ በኋላ ይከ​ተሉ የነ​በ​ሩ​ትም ቀንደ መለ​ከ​ቱን እየ​ነፉ ይሄዱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰልፈኞቹም ቀንደ መለከቱን በሚነፉ በካህናቱ ፊት ይሄዱ ነበር፥ የቀረውም ሕዝብ ከታቦቱ በኋላ ይሄድ ነበር፥ ካህናቱም እየሄዱ ቀንደ መለከቱን ይነፉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተዋጊዎቹም ቀንደ መለከቱን በሚነፉ በካህናቱ ፊት ይሄዱ ነበር፥ የኋላ ደጀንም የሆነው ሕዝብ ከታቦቱ በኋላ ይሄድ ነበር፥ ካህናቱም እየሄዱ ቀንደ መለከቱን ይነፉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦላዉ ጊጌዳዋንቱ ማላካታቱዋ ፑንያ ቄሳቱዋ ስንን ብያ ዎደ፥ ጉየና ናግያ ኦላንቻቱ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ጉየና ካሌድኖ። ሄ ዎድያ ኡባን ማላካታቱ ፑነቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Olaw giigeeddawanttu malakatatuwaa punniyaa k'eesatuwaa sintsan biyaa wode, guyyenna naagiyaa olanchchatuu K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa guyyenna kaalleeddino. He wodiyaa ubbaan malakatatuu punettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Olas giigettidayti zayeta punniza qeesetappe sinththara bishin guyera naagiza olanchchati Caaqo Qaala Taabotaa kaallida; he wode zayey qanxxoy baynda punettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦላስ ጊጌቲዳይቲ ዛዬታ ፑኒዛ ቄሴታፔ ሲንራ ቢሺን ጉዬራ ናጊዛ ኦላንቻቲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ካሊዳ፤ ሄ ዎዴ ዛዬይ ቃንጾይ ባይንዳ ፑኔቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦላስ ዳንጭዳይሳት ሞይዘ ፑንያ ካህነታ ስንን ሄመቶሶና። ካህነት ቃንፆና ሞይዘ ፑንያ ዎደ ደረይ ታቦትያፐ ጉየራ ካሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Olas dancidaysati moyze punniya kahineta sinthan hemetoosona. Kahineti qanxonna moyze punniya wode derey taabotiyape guyera kaallees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የታጠቁ ተዋጊዎችም መለከት ከሚነፉት ካህናት ፊት ቀድመው ሲሄዱ፣ ደጀን የሆኑት ጠባቂዎች ደግሞ ታቦቱን ተከተሉ፤ በዚህ ጊዜ ሁሉ መለከቶቹ ባለማቋረጥ ይነፉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወታደሮቹም ቀንደ እምቢልታ ከሚነፉት ካህናት ፊት ይሄዱ ነበር፤ ካህናቱ እምቢልታውን ሳያቋርጡ እየነፉ ሕዝቡ ከታቦቱ በኋላ ይከተል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣፅዋር ዝሓዙ ድማ ብሰልፊ ቐቅድሚ እቶም መለኸት ዝነፍሑ ካህናት ይኸዱ ነበሩ። እቶም ካህናትውን መለኸት እናነፍሑ ክኸዱ እንተለዉ፥ እቶም ዝተረፉ ህዝቢ ድማ ደድሕሪ ታቦት ይስዕቡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ እተሰለፈ ዘበለ ድማ ቀቅድሚ እቶም መለኸት ዚነፍሑ እናነፍሑ ኪኸዱ ኸለው ኸኣ፡ እቶም ዝተረፉ ህዝቢ ደድሕሪ ታቦት ይስዕቡ ነበሩ።