Joshua 6:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ ምስ ተዛረቦም፡ እቶም ሸውዓተ ካህናት ነቲ ሾብዓተ ቀርኒ ድዑል ተሰኪሞም ናብ ቅድሚ የሆዋ ኸዱ፡ ቀርኒ ኣባጊዕ ድማ ነፍሑ፡ ታቦት ኪዳን የሆዋ ድማ ደድሕሪኦም ሰዓበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ይሄዱ ዘንድ ኢያሱ እንደ ነገ​ራ​ቸው ሰባቱ ካህ​ናት የተ​ቀ​ደሱ ሰባ​ቱን ቀንደ መለ​ከት ይዘው ሄዱ፤ በሄ​ዱም ጊዜ አሰ​ም​ተው በም​ል​ክት ነፉ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሕጉ ታቦት ትከ​ተ​ላ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም ለሕዝቡ በተናገረ ጊዜ፥ ሰባቱ ካህናት ሰባቱን ቀንደ መለከት ይዘው በእግዚአብሔር ፊት ሄዱ ቀንደ መለከቱንም ነፉ፤ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ይከተላቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም ለሕዝቡ በተናገረ ጊዜ፥ ሰባቱ ካህናት ሰባቱን ቀንደ መለከት ይዘው በጌታ ፊት ሄዱ ቀንደ መለከቱንም ነፉ፤ የጌታ ቃል ኪዳን ታቦት ይከተላቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ አሳዉ ሃሳዬዳዋዳን፥ ላፑን ቄሳቱ ላፑን ማላካታቱዋ መና ጎዳ ስንን ኦይቂደ፥ ፑኒደ ሀመቴድኖ፤ ቃይ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታይ ኡንቱንታ ካሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu asaw haasayeeddawaadan, laappun k'eesatuu laappun malakatatuwaa Med'ina Godaa sintsan oyk'k'iide, punniidde hametteeddino; k'ay Med'ina Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootay unttuntta kaalleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy asaas haasayda mala laappun qeeseti laappun zayeta GODAA sinththan oykkidi punnishe sinththati bida; qasse GODAA Caaqo Qaala Taabotay istta kaallides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ኣሳስ ሃሳይዳ ማላ ላፑን ቄሴቲ ላፑን ዛዬታ ጎዳ ሲንን ኦይኪዲ ፑኒሼ ሲንቲ ቢዳ፤ ቃሴ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ኢስታ ካሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ኦድዳይሳዳ፥ ላፑን ካህነት ላፑን ሞይዘ ፑንሸ ጎዳ ስንን ሄመትዶሶና፤ ቃስ ጎዳ ጫቆ ታቦተይ ኤንታ ካልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy odidaysada, laapun kahineti laapun moyze punnishe Godaa sinthan hemetidosona; qassi Godaa caaqo taabotey enta kaallis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም ለሕዝቡ ከተናገረ በኋላ፣ ሰባቱ ካህናት በእግዚአብሔር ፊት ሰባት ቀንደ መለከት ይዘው መለከታቸውን እየነፉ ወደ ፊት ቀደሙ፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦትም ተከተላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱ ሕዝቡን ባዘዘው መሠረት በእግዚአብሔር ፊት ሰባት ቀንደ መለከት የያዙ ሰባት ካህናት ቀንደ መለከቱን እየነፉ ወደፊት ሄዱ፤ የእግዚአብሔርም የቃል ኪዳኑ ታቦት ተከተላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ነቶም ህዝቢ ምስ ተዛረቦም፥ እቶም ሸውዓተ ኻህናት ድማ ሸውዓተ ቐርኒ መለኸት ሒዞም ነቲ መለኸት እናነፍሑ ቐቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ሓለፉ። እቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ከዓ ደድሕሪኣቶም ይኽተል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ እያሱ ነቶም ህዝቢ ምስ ተዛረቦም፡ እቶም ሾብዓተ ኻህናት ድማ ሾብዓተ መለኸት እልልታ ሒዞም ነቲ መለኸት እናነፍሑ ቐቅድሚ እግዚኣብሄር ሐለፉ። እቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ከአ ድድሕሪኦም ይከይድ ነበረ።