Joshua 6:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንህዝቢ ድማ፡ ንቕድሚት ንቕድሚት ንከተማ ከበብዋ፡ እቶም ዕጡቓት ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ይሓልፉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡ​ንም፥ “ሂዱ፤ ከተ​ማ​ዪ​ቱ​ንም ዙሩ፤ ተዋ​ጊ​ዎ​ችም ከጦር መሣ​ሪ​ያ​ዎ​ቻ​ቸው ጋር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ፊት ይሂዱ ብላ​ችሁ እዘ​ዙ​አ​ቸው” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡንም። ሂዱ፥ ከተማይቱንም ዙሩ፥ ሰልፈኞችም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡንም እንዲህ አለ፦ “ሂዱ፥ ከተማይቱንም ዙሩ፥ ተዋጊዎቹም በጌታ ታቦት ፊት ይሂዱ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳ፥ “ስንዉ ቢተ፤ ካታማ ዩይ አተ፤ ኦላዉ ጊጌዳዋንቱካ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ሀመትኖ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaa, «Sintsaw biite; katamaa yuuyyi aad'd'ite; olaw giigeeddawanttukka Med'ina Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa sintsan hamettino» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derezakka, «Gede sinththe biite; katamaa yuuyi aadhdhite; olanchchatikka GODAA Caaqo Qaala Taabotaappe sinththati betto; katamayokka yuuyite» giidi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬዛካ፥ «ጌዴ ሲን ቢቴ፤ ካታማ ዩዪ ኣቴ፤ ኦላንቻቲካ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታፔ ሲንቲ ቤቶ፤ ካታማዮካ ዩዪቴ» ጊዲ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳኮ ቃስ፥ “ብድ፥ ካታማ ዩሹዋን ዩይተ፤ ኦላንቾት ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ስንን ሄመቶና” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asaako qassi, “Bidi, katamaa yuushuwan yuuyite; olanchoti Godaa caaqo taabotiya sinthan hemetonna” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡንም፣ “ወደ ፊት ሂዱ፤ ከተማዋን ዙሩ፤ የታጠቁ ተዋጊዎችም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ቀድመው ይሂዱ፤ ከተማዪቱንም ዙሩ” ሲል አዘዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡንም እንዲህ ሲል አዘዘ፦ “ሂዱ፤ ከተማይቱን ዙሩ፤ ወታደሮቹም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ”።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ህዝቢ ድማ “ሕለፉ እሞ ነታ ኸተማ ዙርዋ፤ ኵሉ ኸዓ ብሰልፊ ቐቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ይሕለፍ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ህዝቢ ድማ፡ ሕለፉ እሞ ነታ ኸተማ ዙርዋ፡ ሰልፈኛ ዘበለ ኸአ ቀቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ይሕለፍ በሎም።