Joshua 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንህዝቢ ድማ፡ ንቕድሚት ንቕድሚት ንከተማ ከበብዋ፡ እቶም ዕጡቓት ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ይሓልፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡንም፥ “ሂዱ፤ ከተማዪቱንም ዙሩ፤ ተዋጊዎችም ከጦር መሣሪያዎቻቸው ጋር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ ብላችሁ እዘዙአቸው” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡንም። ሂዱ፥ ከተማይቱንም ዙሩ፥ ሰልፈኞችም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡንም እንዲህ አለ፦ “ሂዱ፥ ከተማይቱንም ዙሩ፥ ተዋጊዎቹም በጌታ ታቦት ፊት ይሂዱ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳ፥ “ስንዉ ቢተ፤ ካታማ ዩይ አተ፤ ኦላዉ ጊጌዳዋንቱካ መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ሀመትኖ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaa, «Sintsaw biite; katamaa yuuyyi aad'd'ite; olaw giigeeddawanttukka Med'ina Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa sintsan hamettino» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derezakka, «Gede sinththe biite; katamaa yuuyi aadhdhite; olanchchatikka GODAA Caaqo Qaala Taabotaappe sinththati betto; katamayokka yuuyite» giidi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬዛካ፥ «ጌዴ ሲን ቢቴ፤ ካታማ ዩዪ ኣቴ፤ ኦላንቻቲካ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታፔ ሲንቲ ቤቶ፤ ካታማዮካ ዩዪቴ» ጊዲ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳኮ ቃስ፥ “ብድ፥ ካታማ ዩሹዋን ዩይተ፤ ኦላንቾት ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ስንን ሄመቶና” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asaako qassi, “Bidi, katamaa yuushuwan yuuyite; olanchoti Godaa caaqo taabotiya sinthan hemetonna” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡንም፣ “ወደ ፊት ሂዱ፤ ከተማዋን ዙሩ፤ የታጠቁ ተዋጊዎችም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ቀድመው ይሂዱ፤ ከተማዪቱንም ዙሩ” ሲል አዘዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡንም እንዲህ ሲል አዘዘ፦ “ሂዱ፤ ከተማይቱን ዙሩ፤ ወታደሮቹም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ”። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ህዝቢ ድማ “ሕለፉ እሞ ነታ ኸተማ ዙርዋ፤ ኵሉ ኸዓ ብሰልፊ ቐቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ይሕለፍ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ህዝቢ ድማ፡ ሕለፉ እሞ ነታ ኸተማ ዙርዋ፡ ሰልፈኛ ዘበለ ኸአ ቀቅድሚ ታቦት እግዚኣብሄር ይሕለፍ በሎም። |