Joshua 6:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብቐርኒ እቲ ድዑል ነዊሕ ግዜ ምስ ነፍሑ፡ ድምጺ መለኸት ምስ ሰማዕኩም ድማ፡ ኵሉ እቲ ህዝቢ ብዓቢ ጭድርታ ኺጭድር እዩ። መካበብያ እታ ኸተማውን ክፈርስ እዩ፡ ህዝቢ ድማ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ቅድሚኡ ይድይብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀንደ መለ​ከ​ቱም ባለ​ማ​ቋ​ረጥ ሲነፋ፥ የመ​ለ​ከ​ቱን ድምፅ ስት​ሰሙ፥ ሕዝቡ ሁሉ ታላቅ ጩኸት ይጩኹ፤ የከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ቅጥር ይወ​ድ​ቃል፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ ፊት ለፊት እየ​ሮጠ ይገ​ባ​ባ​ታል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀንደ መለከቱም ባለማቋረጥ ሲነፋ፥ የመለከቱንም ድምፅ ስትሰሙ፥ ሕዝቡ ሁሉ ታላቅ ጩኸት ይጩኹ፤ የከተማይቱም ቅጥር ይወድቃል፥ ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ አቅንቶ ይገባባታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀንደ መለከቱም ባለማቋረጥ ሲነፋ፥ የመለከቱን ድምፅ ስትሰሙ፥ ሕዝቡ ሁሉ ታላቅ ጩኸት ይጩኹ፤ የከተማይቱም ቅጥር ይወድቃል፥ ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ ወደ እርሷ አቅንቶ በቀጥታ ይገባል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ማልካታቱዋ ፑኑዋ ጎቺደ ፑንያዋ ስስያ ዎደ፥ ኤለካ አሳይ ኡባይ ባረ ቃላ ቁ ኦደ ዋሶ። ያቶፐ ካታማ ድርሳ ግምቢ ኩንድና አሳይ ኡባይ ስንዉ ላዉሁ ጊደ ገላና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan malkkatatuwaa punuwaa goochchiide punniyaawaa sisiyaa wode, ellekka Asay ubbay bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide waasso. Yaatooppe katamaa dirssaa gimbbii kunddina Asay ubbay sintsaw lawuhu giide gelana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye zayey qanxxoy baynda punettizayssa siyida mala asay wuri ba qaala dhoqqu histti waasso; histtida mala katamay gimbey laalettana; asay wuri lawuhu gi ke7idi katamay giddo sitti gi gelana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዛዬይ ቃንጾይ ባይንዳ ፑኔቲዛይሳ ሲዪዳ ማላ ኣሳይ ዉሪ ባ ቃላ ቁ ሂስቲ ዋሶ፤ ሂስቲዳ ማላ ካታማይ ጊምቤይ ላሌታና፤ ኣሳይ ዉሪ ላዉሁ ጊ ኬኢዲ ካታማይ ጊዶ ሲቲ ጊ ጌላና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነት ሞይዘ ጎችድ ፑኑዋ ህንተ ስእያ ዎደ፥ አሳ ኡባይ ኤለስድ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ዋሶ። ሄሳፈ ጉየ፥ ካታማ ግምበ ድርሳይ ኩንዳና። ሄ ዎደ አሳ ኡባይ ግዶ ላዉሁ ግድ ገላና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahineti moyze goochidi punuwa hinte si7iya wode, asa ubbay ellesidi banta qaala dhoqu oothidi waasso. Hessafe guye, katamaa gimbe dirsay kundana. He wode asa ubbay gido lawuhu gidi gelana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የማያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በምትሰሙበት ጊዜ፣ ሕዝቡ ሁሉ ከፍ ያለ ጩኸት ያሰማ፤ ከዚያም የከተማዪቱ ቅጥር ይፈርሳል፤ ሕዝቡም ወደ ላይ ይወጣል፤ እያንዳንዱም ሰው በቀጥታ ይገባል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያን በኋላ ካህናቱ በእምቢልታቸው ከፍተኛ ድምፅ እንዲሰማ ያድርጉ፤ እርሱንም እንደ ሰማችሁ ወዲያውኑ ሰዎቹ ሁሉ በከፍተኛ ድምፅ ይጩኹ፤ የከተማይቱም ቅጽር ይፈርሳል፤ ከዚህም በኋላ መላው ሠራዊት ወደ ከተማይቱ ሰተት ብሎ በቀጥታ ይግባ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቀርኒ መለኸት ብዘይ ምቍራፅ ኣንዊሖም ምስ ነፍሑ፥ እቲ ድምፂ መለኸት ምስ ሰማዕኹም፥ ኵሉ ህዝቢ ዓው ኢሉ ድምፂ የስምዕ። ቅፅሪ እታ ኸተማ ኸዓ ኽወድቕ እዩ። እቲ ህዝቢ ድማ ነፍሲ ወከፍ በበቲ ዘለዎ ኽኣቱ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ እቲ መለኸት እልልታ ኣንዊሖም ምስ ነፍሑ፡ እቲ ደሃይ መለኸት ድማ ምስ ሰማዕኩም፡ ኩሉ ህዝቢ ዓው ኢሉ ይጨድር። መከባብያ እታ ኸተማ ኸአ ናብ ትሕቲኡ ኣቢሉ ኺወድቕ እዩ። እቲ ህዝቢ ድማ ነፍሲ ወከፍ በብቕድሚኡ ኺድይብ እዩ።