Joshua 6:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ በታ ጊዜ እቲኣ ረገሞም፡ እዚ ድማ ነዛ ከተማ ያሪኮ ተንሲኡ ዝሃንጽ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ርጉም እዩ። ኣብ በዅሪ ወዱ መሰረታ ኼንብር፡ ኣብ ንእሽቶ ወዱ ድማ ደጌታታ ኬንብር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ቀን ኢያሱ፥ “ይህችን ከተማ ኢያሪኮን ለመሥራት የሚነሣ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ርጉም ይሁን፤ መሠረቷን በበኵር ልጁ የሚጥል፥ በሮችዋንም በታናሹ ልጁ የሚያቆም ርጉም ይሁን” ብሎ ማለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ኢያሱ። ይህችን ከተማ ኢያሪኮን ለመሥራት የሚነሣ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ርጉም ይሁን፤ መሠረትዋን ሲጀምር በኵር ልጁ ይጥፋ፥ በርዋንም ሲያቆም ታናሹ ልጁ ይጥፋ ብሎ ማለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም ኢያሱ እንዲህ ብሎ ማለ፦ “ይህችን ከተማ ኢያሪኮን ለመሥራት የሚነሣ ሰው በጌታ ፊት ርጉም ይሁን፤ መሠረትዋን ሲጀምር በኩር ልጁ ይጥፋ፥ በርዋንም ሲያቆም ታናሹ ልጁ ይጥፋ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ኢያሱ፦ “ደንዲደ ሀ ያርኮ ካታማ ዛረ ኬጽያ ኡራይ፥ መና ጎዳ ስንን፥ ሸቀቴዳዋ ግዶ። ብሮ ባሱዋ ባስያ ዎደ፥ አ ባይራ ናአይ ሀይቆ። ፐንግያ ኤስያ ዎደ፥ አ ዉርሰ ቴፋ ናአይ ሀይቆ” ያጊደ ሸቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Iyyaasu: «Denddiide ha Yaarikko katamaa zaaretsi kees's'iyaa uray, Med'ina Godaa sintsan, shek'etteeddawaa gido. Biro baasuwaa baasiya wode, Aa bayira na'ay hayk'k'o. Penggiyaa essiyaa wode, Aa wurssetsa teefa na'ay hayk'k'o» yaagiide shek'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Iyaasoy, «Hanno katamayo zaari essiza asi, ‹GODAA sinththan qanggettidaade gido. Yoch yeggiza wode izas bayra nay dhayo. Gimbeta essishin wurseththa nay dhayo› » giidi qanggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢያሶይ፥ «ሃኖ ካታማዮ ዛሪ ኤሲዛ ኣሲ፥ «ጎዳ ሲንን ቃንጌቲዳዴ ጊዶ። ዮች ዬጊዛ ዎዴ ኢዛስ ባይራ ናይ ዮ። ጊምቤታ ኤሲሺን ዉርሴ ናይ ዮ» ጊዲ ቃንጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ እያሱይ፥ “እያርኮ ካታማ ዛር ኬፃናዉ ደንድያ ኦንካ፥ ጎዳ ስንን ባደትዳባ ግዶ። ቡሮ ባስያ ዎደ እያ ባይራ ናአይ ሀይቆ፥ ፐንግያ አያ ዎደ እያ ተሾ ናአይ ሀይቆ” ያግድ ባድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Iyyasuy, “Iyaarko katamaa zaari keexanaw dendiya oonika, Godaa sinthan baadetidabaa gido. Buroo baasiya wode iya bayra na7ay hayqo, Pengiya aathiya wode iya tesho na7ay hayqo” yaagidi baaddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜም ኢያሱ፣ እንዲህ ሲል ማለ፤ “ይህችን ከተማ መልሶ የሚሠራት ሰው በእግዚአብሔር ፊት የተረገመ ይሁን፤ “መሠረቷን ሲጥል፣ የበኵር ልጁ ይጥፋ፤ ቅጥሮቿንም ሲያቆም፣ የመጨረሻ ልጁ ይጥፋ” ብሎ ማለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ኢያሱ፦ “ይህቺን የኢያሪኮን ከተማ ለመገንባት የሚነሣ የተረገመ ይሁን፤ መሠረቱን ሲጥል የበኲር ልጁ ይጥፋ፤ መዝጊያውን ሲያቆም የመጨረሻ ልጁ ይጥፋ፤” ብሎ ረገመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ጊዜ እቲኣ ኢያሱ “ንኸተማ ኢያሪኮ ኽሰርሓ ኢሉ ዝለዓል ሰብ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ርጉም ይኹን። ንኣኣ እንትስርት በዅሪ ወዱ፥ ደገታታ እንተቕውም ከዓ እቲ ንእሽተይ ወዱ ይጥፋእ” ኢሉ መሓለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ጊዜ እቲኣ እያሱ ኸምዚ ኢሉ መሐለ፡ ነዛ ኸተማ ያሪኮ ኺሰርሓ ኢሉ ዚልዐል፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ርጉም ይኹን። ብበኹሪ ወዱ ይሰርታ፡ ደጊታታ ድማ በቲ ዝነአሰ ወዱ የቑም። |