Joshua 6:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ንራሃብ፡ ነታ ኣመንዝራን ንቤት ኣቦኣን ንዅሉ እቲ ዝነበራን ህያው ገበሮ። ክሳዕ ሎሚ ድማ ኣብ እስራኤል ተቐመጠት። ምኽንያቱ ነቶም እያሱ ንያሪኮ ክስልዩ ዝለኣኾም ልኡኻት ሓቢኣቶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሪ​ኮን ሊሰ​ልሉ ኢያሱ የላ​ካ​ቸ​ው​ንም መል​እ​ክ​ተ​ኞች ስለ ሸሸ​ገች ዘማ​ዊ​ቱን ረዓ​ብን፥ የአ​ባ​ቷ​ንም ቤተ ሰብ፥ ያላ​ት​ንም ሁሉ ኢያሱ አዳ​ና​ቸው፤ እር​ስ​ዋም በእ​ስ​ራ​ኤል መካ​ከል እስከ ዛሬ ድረስ ተቀ​ም​ጣ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሪኮን ሊሰልሉ ኢያሱ የሰደዳቸውንም መልክተኞች ስለ ሸሸገች ጋለሞታይቱን ረዓብን፥ የአባትዋንም ቤተ ሰብ፥ ያላትንም ሁሉ ኢያሱ አዳናቸው፤ እርስዋም በእስራኤል መካከል እስከ ዛሬ ድረስ ተቀምጣለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሪኮንም ሊሰልሉ ኢያሱ የላካቸውን መልክተኞች ስለ ሸሸገች አመንዝራይቱን ረዓብን፥ የአባትዋንም ቤተሰብ፥ ያላትንም ሁሉ ኢያሱ አዳናቸው፤ እርሷም በእስራኤል መካከል እስከ ዛሬ ድረስ ተቀምጣለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኢያሱ ሻርሙጻቶ ራኣቦ እ አዉዋ ሶ አሳናነ እዝዉ ደእያ ኡባባና ሀይቁዋፐ አሼዳ። አያዉ ጎፐ፥ ኢያሱ ያርኮ ካታማ ጌዳናዉ ኪቴዳ አሳቱዋ እዛ ካሰ ቆሳደ አሻዱ። እዝ ዛራቱ ሀቼ ጋካናዉ እስራኤልያ ቢታን ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Iyyaasu sharmus'atto Ra'aabo I aawuwaa soo asaananne iziw de'iyaa ubbabaanna hayk'k'uwaappe ashsheeda. Ayaw gooppe, Iyyaasu Yaarikko katamaa geeddanaw kiitteedda asatuwaa iza kase k'osaade ashshaadu. Izi zaratuu hachche gakkanaw Israa'eeliyaa biittan de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Iyaasoy layma maccas Era7aabo izi aawa soo asaanne izira diza dabbota ubbaa ashshides; gaasoykka Iyaasoy Iyarkko katamayo wochchanaas kiitettida asata iza kase qottada ashshida gishshassa; izi zareti hach gakkanaas Isra7eele biittan deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢያሶይ ላይማ ማጫስ ኤራኣቦ ኢዚ ኣዋ ሶ ኣሳኔ ኢዚራ ዲዛ ዳቦታ ኡባ ኣሺዴስ፤ ጋሶይካ ኢያሶይ ኢያርኮ ካታማዮ ዎቻናስ ኪቴቲዳ ኣሳታ ኢዛ ካሴ ቆታዳ ኣሺዳ ጊሻሳ፤ ኢዚ ዛሬቲ ሃች ጋካናስ ኢስራኤሌ ቢታን ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ላይምያ ራባ እያርኮ ፆሞሳና መላ ኪተትዳ አሳታ ቆሳዳ አሽዳ ግሾ፥ እያሱይ እዮ፥ እ አዋ ሶ አሳነ ኢራ ደእያ ዳቦታ ኡባ ሀይቆፐ አሽስ። እ ኮቻት ሀች ጋካናዉ እስራኤለ ቢታን ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin laymiya Raaba Iyaarko xomoosana mela kiitetida asata qosada ashshida gisho, Iyyasuy iyo, I aawa soo asaanne iira de7iya dabbota ubbaa hayqope ashshis. I kochati hachi gakanaw Isra7eele biittan de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሪኮን እንዲሰልሉ ኢያሱ የላካቸውን ሰዎች ስለ ደበቀች፣ ጋለሞታዪቱን ረዓብን፣ ቤተ ሰቧንና የእርሷ የሆኑትን ሁሉ አዳናቸው፤ እርሷም እስከ ዛሬ ድረስ በእስራኤላውያን መካከል ትኖራለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ጋለሞታይቱ ረዓብ ኢያሱ ወደ ኢያሪኮ የላካቸውን ሁለቱን ሰላዮች ደብቃ ከሞት ስላዳነች እርሱ እርስዋን፥ ቤተ ዘመዶችዋንና ከእርስዋ ጋር ያሉትን ሌሎች ሰዎች ሁሉ ከሞት አተረፈ፤ የእርስዋም ዘሮች እስከ አሁን ድረስ በእስራኤል ምድር ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ኣመንዝራ ረኣብ፥ ነቶም ንኢያሪኮ ኽስልሉ ኢያሱ ዝሰደዶም ልኡኻት ስለ ዝሓብአቶም፥ ኢያሱ ንኣኣን ንቤት ኣቦኣን ንዅሉ ዘለዋን ብህይወት ሓደጎም። ክሳዕ ሎሚ ኸዓ ኣብ ማእኸል እስራኤላውያን ትነብር ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 ረሃብ፡ እታ ኣመንዝራ፡ ነቶም ንያሪኮ ኺስልዩ እያሱ ዝሰደዶም ልኡኻት ስለ ዝሓብኣቶም እያሱ ንእኣን ንቤት ኣቦኣን ንኹሉ ዘለዋን ብህይወት ሓደገ። ክሳዕ ሎሚ ኸአ ኣብ ማእከል እስራኤል ትነበር ኣላ።